👉ሶስት ወንድማማቾች አባ መቃርስን ለመጠየቅ ይሄዳሉ
እንዳገኙት ሁለቱ በጥያቄ ያጣድፉታል አንደኛው ግን የአባ መቃርስን ዓይን እያየ ዝም አለ
አባ መቃርስ ዘወር አለና ለምንድነው አንተ የማትጠይቀው ይለዋል
ምን እንዳለ ታውቃላችሁ ጥያቄ የሌለው ሁኖ እንዳይመስላችሁ ወይም ለመጠየቅ ፈርቶ አይደለም ለእሱ አባ መቃርስን ማግኘት ወይም ማየት በቂ ስለሆነ ነው
ታዲያ ይህ ሰው አባቴ አንተን ማየት ለእኔ መልስ ነው ይላል
ቅዱሳን የሕይወት ጥያቄ መልሶች ናቸው በታሪክ መጻሕፍት
በድርሳናት ከተጻፉት በላይ በሕይወት ያለነው እኛ ምስክሮች ነን
የቅዱሳን ጸሎት ግዳጅን ትፈጽማለች ብሎ መጽሐፍ እንደተናገረ በቅዱሳን ምልጃ ቅዱሳንን ተማጽኖ ግዳጁ ያልተፈጸመለት የሕይወት ቋጠሮው ያልተፈታለት ጥያቄው ያልተመለሰለት የለም
ቅዱሳን መፍትሔዎች ናቸው
ቅዱሳንን የሰጠን ለቅዱሳን አምላክ ክብር ምስጋና ይድረሰው አሜን 🙏🙏🙏🙏🙏
እንዳገኙት ሁለቱ በጥያቄ ያጣድፉታል አንደኛው ግን የአባ መቃርስን ዓይን እያየ ዝም አለ
አባ መቃርስ ዘወር አለና ለምንድነው አንተ የማትጠይቀው ይለዋል
ምን እንዳለ ታውቃላችሁ ጥያቄ የሌለው ሁኖ እንዳይመስላችሁ ወይም ለመጠየቅ ፈርቶ አይደለም ለእሱ አባ መቃርስን ማግኘት ወይም ማየት በቂ ስለሆነ ነው
ታዲያ ይህ ሰው አባቴ አንተን ማየት ለእኔ መልስ ነው ይላል
ቅዱሳን የሕይወት ጥያቄ መልሶች ናቸው በታሪክ መጻሕፍት
በድርሳናት ከተጻፉት በላይ በሕይወት ያለነው እኛ ምስክሮች ነን
የቅዱሳን ጸሎት ግዳጅን ትፈጽማለች ብሎ መጽሐፍ እንደተናገረ በቅዱሳን ምልጃ ቅዱሳንን ተማጽኖ ግዳጁ ያልተፈጸመለት የሕይወት ቋጠሮው ያልተፈታለት ጥያቄው ያልተመለሰለት የለም
ቅዱሳን መፍትሔዎች ናቸው
ቅዱሳንን የሰጠን ለቅዱሳን አምላክ ክብር ምስጋና ይድረሰው አሜን 🙏🙏🙏🙏🙏