በእኛና በሰለፎች መሀከል ያለው ልዩነት 👇
👉 ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ እንዲህ ይላሉ
🔶 ከዋሸብኝ ፣ ከበደለኝና ድንበር ካለፈብኝ ሰው ማንንም ሊበቀልልኝ አልፈልግም
🔶 እኔ ለሁሉም ሙስሊሞች ኸይርን እመኛለሁ
🔶 ለራሴ የምወደውን ለሁሉም አማኞች እወድላቸዋለሁኝ
🔶 እነዚያ የዋሹብኝና የበደሉኝ በኔ በኩል ይቅር ብያቸዋለሁኝ ይላሉ ።
👇👇👇
👌ልዩነቱ አሁን በየ ሀገሩ የሰለፊያን ዳዕዋ ፍርክስስ ካደረጋት ምክንያቶች አንዱ ወገንተኝነት ነው
ሁለት ሸይኾች ወይም ሁለት ዳዒዎች ዲናዊ ባልሆነ ሰበብ እንኳ ቢሆን ይጣሉና ከዚያም ሰዎች ለሁለት ይካፈሉላቸዋል ይሄኛውም ለሙስሊም ወንድሜ ዲፋዕ እያረግኩኝ ነው ይላል ያኛውም ለሙስሊም ወንድሜ እየተከላከልኩኝ ነው ይላል
🔶 ግን ሀቁ መሆን የነበረበት ዋናው የጉዳዩ ባለቤት እንኳ እኔ ለራሴ አልበቀልም ይቅር ብያለሁ አትበቀሉልኝ ማለት ነበረበት
ምክንያቱም የነብያችን ﷺ ባህሪ ይሄው ነበረ ለራሳቸው ተበቅለው አያውቁም
ሰለፎችም በዚው መስመር ነው ያለፉት
👌ግን ዲን የግል ክብር ማስጠበቂያ በሆነበት ዘመን ነገራቶች ተቀያየሩ
• - قالَ شيخُ الإسلامِ أبو العباس ابن تيمية
• فَلَا أُحِبُّ أَنْ يُنْتَصَرَ مِنْ أَحَدٍ بِسَبَبِ كَذِبِهِ عَلَي،َّ أَوْ ظُلْمِهِ وَعُدْوَانِه،ِ فَإِنِّي قَدْ أَحْلَلْت كُلَّ مُسْلِمٍ .
• - وَأَنَا أُحِبُّ الْخَيْرَ لِكُلِّ الْمُسْلِمِين،َ وَأُرِيدُ لِكُلِّ مُؤْمِنٍ مِنْ الْخَيْرِ مَا أُحِبُّهُ لِنَفْسِي ، والذين كذبوا وظلموا فهم في حِلٍّ من جهتي".
📜مجموع الفتاوى (٥٥/٢٨)
https://t.me/abduselamabumeryem/5410
👉 ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ እንዲህ ይላሉ
🔶 ከዋሸብኝ ፣ ከበደለኝና ድንበር ካለፈብኝ ሰው ማንንም ሊበቀልልኝ አልፈልግም
🔶 እኔ ለሁሉም ሙስሊሞች ኸይርን እመኛለሁ
🔶 ለራሴ የምወደውን ለሁሉም አማኞች እወድላቸዋለሁኝ
🔶 እነዚያ የዋሹብኝና የበደሉኝ በኔ በኩል ይቅር ብያቸዋለሁኝ ይላሉ ።
👇👇👇
👌ልዩነቱ አሁን በየ ሀገሩ የሰለፊያን ዳዕዋ ፍርክስስ ካደረጋት ምክንያቶች አንዱ ወገንተኝነት ነው
ሁለት ሸይኾች ወይም ሁለት ዳዒዎች ዲናዊ ባልሆነ ሰበብ እንኳ ቢሆን ይጣሉና ከዚያም ሰዎች ለሁለት ይካፈሉላቸዋል ይሄኛውም ለሙስሊም ወንድሜ ዲፋዕ እያረግኩኝ ነው ይላል ያኛውም ለሙስሊም ወንድሜ እየተከላከልኩኝ ነው ይላል
🔶 ግን ሀቁ መሆን የነበረበት ዋናው የጉዳዩ ባለቤት እንኳ እኔ ለራሴ አልበቀልም ይቅር ብያለሁ አትበቀሉልኝ ማለት ነበረበት
ምክንያቱም የነብያችን ﷺ ባህሪ ይሄው ነበረ ለራሳቸው ተበቅለው አያውቁም
ሰለፎችም በዚው መስመር ነው ያለፉት
👌ግን ዲን የግል ክብር ማስጠበቂያ በሆነበት ዘመን ነገራቶች ተቀያየሩ
• - قالَ شيخُ الإسلامِ أبو العباس ابن تيمية
• فَلَا أُحِبُّ أَنْ يُنْتَصَرَ مِنْ أَحَدٍ بِسَبَبِ كَذِبِهِ عَلَي،َّ أَوْ ظُلْمِهِ وَعُدْوَانِه،ِ فَإِنِّي قَدْ أَحْلَلْت كُلَّ مُسْلِمٍ .
• - وَأَنَا أُحِبُّ الْخَيْرَ لِكُلِّ الْمُسْلِمِين،َ وَأُرِيدُ لِكُلِّ مُؤْمِنٍ مِنْ الْخَيْرِ مَا أُحِبُّهُ لِنَفْسِي ، والذين كذبوا وظلموا فهم في حِلٍّ من جهتي".
📜مجموع الفتاوى (٥٥/٢٨)
https://t.me/abduselamabumeryem/5410