ለቀድሞ የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት አመራሮች ሹመት ተሰጠ።
ዓርብ የካቲት 14 ቀን 2017(#አዲስ_ማለዳ)
የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የሰላም ጥሪ ለተቀበሉ የቀድሞ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች ሹመት ሰጥቷል፡፡
በዚህ መሰረት፡-
1. አቶ ያደሳ ነጋሳ
በቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ
2. አቶ ኦሮሚያ ረቡማ
የኦሮሚያ ክልል ዓቃቤ ሕግ ምክትል ኃላፊ፣
3. አቶ ቶሌራ ረጋሳ
የኦሮሚያ ክልል ጸጥታና አሥተዳደር ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሆነው መሾማቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
ዓርብ የካቲት 14 ቀን 2017(#አዲስ_ማለዳ)
የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የሰላም ጥሪ ለተቀበሉ የቀድሞ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች ሹመት ሰጥቷል፡፡
በዚህ መሰረት፡-
1. አቶ ያደሳ ነጋሳ
በቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ
2. አቶ ኦሮሚያ ረቡማ
የኦሮሚያ ክልል ዓቃቤ ሕግ ምክትል ኃላፊ፣
3. አቶ ቶሌራ ረጋሳ
የኦሮሚያ ክልል ጸጥታና አሥተዳደር ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሆነው መሾማቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡