ኢሳያስን እንደ አሳድ
ኤርትራ ኢትዮጵያን ከባህር ለመነጠል የተመሰረተች አጥር እንጂ ሀገር አይደለችም ሆናም አታቅም ። የኤርትራ ህዝብም በነፃነት ስም ከሁለት ያጣ ሀገር አልባ ስደተኛ እንጂ የኤርትራ ዜጋ ሚባል የለም ። ኢሳያስም ቢሆን በገንጣይ አስገንጣዮች ጀርባ ታዝሎ የኢትዮጵያን ህዝብ አለመግባባት ተጠቅሞ ኢትዮጵያን ባህር አልባ ከማድረግ ያላላፈ ሽፍታ እንጂ 34 ዓመት ሙሉ መሪ ሆኖ አያቅም መሆንም አይችልም ።
እነኚህን እውነታዎች ማንም ቢሆን የሚክደው ሀቅ አይደለም ኤርትራ በአሁን ዘመን በምድሯ ምንም ዩኒቨርስቲ ገብቶ ተምሮ ዲግሪ ያለው
ወጣት የሌለባት የአለማችን ብቸዋ ማህይምነት የዋጣት አጥር ናት።
ኢሳያስ ካይሮ ከመሰረተችው ጄባሃ ተፈልቅቆ በትግሪኝ ወጣቶች ደም ኢትዮጵያን ባህር የማሳጣት ተልዕኮውን ተወጥቶ ካበቃና ስራውን ጨርሶ አዲ-ሃሎ ቤተመንግሥት ከገባ በውሃላ የኤርትራን ህዝብ ጣሊያን በባርነት ከያዘው በላይ አደድቦ በስቃይ ከዓለም ነጥሎ ከመያዝ ውጪ የሰራውም መስራት የሚችለውም የፈጠረው የሚፈጥረው ሀገር የለም! ያለፉት 34 ዓመታት ምስክር ናቸው ።
በመሆኑም ይህ የኢትዮጵያን ከባህር ነጥሎ የኤርትራን ህዝብ የባህር ሻርክ እራት ያደረገው ኢሳያስ አፈወርቂ ልክ እንደ አሳድ ሁሉ ከውስጥም ከውጭም በሚደርግ ብዙ ግዜ የማይጠይቅ እንቅስቃሴ መወገድ አለበት ።
እንዴት :- እንደሚታወቀው ኢሳያስ የደርግ መንግስትን ከአደዋ ጀሌዎቹ ጋር ሆኖ አስወግዶ ኢትዮጵያ ባህር አልባ አርጎ በተገነጠለበት መንገድ ።
አዎ ኢሳያስ በራሳችን ዜጎች ላኪዎቹ ባዘጋጁልን ገዢ አዲስ አበባና አስመራ ላይ ዶልተው የኢትዮጵያን ባህር ይዞ እንዲገነጠል ተፈራርመው ባደረጉበት መንገድ ኢትዮጽያ የኤርትራን ህዝብና የኢትዮጵያን ባህር ነፃ የሚያወጣ ፈርሞም ወደ ኢትዮጵያ ሚመልስ መሪ አዘጋጅተን ወደ ስራ መግባት አለብን።
ተመናምኖ አሮጊትና ጥቂት ሴቶች የቀሩት የኤርትራ ህዝብና የሳዋ ርሃብ ያጠወለጋቸው ጦሩም ቢሆኑ በአሁኗ ቅፅበት ከኢሳያስ ባርነት ነፃ የሚያወጣው ሰይጣንም መልዓክም ቢመጣ በእልልታ ከመቀበል ወደ ኋላ አይልም ። ምን የኤርትራ ህዝብ ብቻ የአለም አቀፉ መሃበረሰብና ተቋማትም ጭምር ይህን የቀጠናውን ነቀርሳ መወገድ ልክ እንደ አሳድ ሁሉ በጭብጨባና በእልልታ ነው ሚቀበለው ።
ቱርክዬ አሳድን ለማስወገድ የተጠቀመችውን ቀመር ኢትዮጵያ እንደ ልምድ በመውሰድ የጃጀው ኢሳያስ ላይ መጠቀምና የኢትዮጵያን ባህር ፈርሞ የሚመልስ መሪ ህዝቦቻችንን በጋራ የሚያሳድግ ስትራቴጂ መጠቀም ይርባታል።
ለብዙዎች ኢሳያስ ጠንካራ መስሎ ለመታየት ጥረት ቢያረግም ነገር ግን እውነታው ለኢሳያስ ልክ እንደ ባድመው መስዕዋት የሚሆን በቂ የቆረቆዘ ጦር እንኳን የለውም ፤ በዛ ላይ የባድመው ጦርነት ላይ የነበረ የፖለቲካ የኢኮኖሚና የስነ ልቦና አቅም የለም፤ ኢሳያስ የህዝባዊ ድጋፍና የወጣት ጉልበት አቅሙም ዜሮ ገብቷል ። ለዚህም ነው ትንሽ ኮሽ ባለ ቁጥር ወደ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላት ካይሮ ተንደርድሮ ሄዶ ሚወሸቀው ነገር ግን ግብፅ የአህያ ባል ናት ከምንም አታስጥልም በዚህም የሱዳኑን አልቡርሃንን ግብፅን ተማምኖ ከኖረበት ከካርቱም ቤተ-መንግስት መፈናቀልን ማመሳከር የቅር ግዜ እውነታ ነው።
ወደ ዋናው ጉዳይ ስንገባ ኢሳያስና ላኪዎቹ ኢትዮጵያ ብትንትኗ ካልወጣ ኢትዮጵያን እንደህልውና ስጋት ቆጥሮ ማሴሩን ተኝቶ አለማደሩን አያቆምም። ኢትዮጵያ ይህ የሰሜኑ የመርዝ ሰንኮፍ ካልተነቀለ ሰላም ሚባል አታገኝም። ጅብ ከሚበላህ በልተኸው ተቀደስ አይደል ሚባለው ።
የኢትዮጵያ በራሷ ሰዎች ባህሯን ተፈርሞ ባጣችበት መንገድ በተመሳሳይ ፈርሞ ሚመልስ መሪ አዘጋጅታ በራሷ ሃይ እንደተዋጋችው ኢሳያስን በራሱ መዋቅርና ሃይል ከውጪም ከውስጥም ለመጣል ቆርጣ በይፋ መነሳት አለባት። ይህንን የሚያክል ህዝብና ሀገር ያላት ኢትዮጵያ የሚጢጢዎች መጫዎቻ መሆኗ ሊያበቃ ይገባል።
የሚጢጢዬ ተላላኪ ጠላቶቻችንን አጀንዳ መቀበል የየዋህና የፈሪ ፖለቲካ አቁመን አጀንዳችንን ወደ የኢትዮጵያ ሰላም ማጣት ምንጮች ማዞር አለብን ።
አሰብ የኢትዮጵያ መሆኑን በአደባባይ መናገር በአደባባይ መፃፍ በአደባባይ ታጥቀንም አስታጥቀንም መንቀሳቀስ አለብን ! አለበዚያ ብንፈልግም ባንፈልግም ከ120 ሚሊየን ህዝባችን ላይ የተነጠቀው ባህራችን ኑና አስመልሱኝ እያለ እኛኑ ሰላም መንሳቱን አያቆምም።
ኢሳያስ በየትኛውም መንገድ በኢትዮጵያ ፊት አውራሪነት ቢወገድ ..ከተመድ እስከ ኢጋድ በጭብጨባና እልልታ የሚቀበሉት፣የኤርትራ ህዝብ በከበሮ የሚጨፍርበት፣
የግብፅ እጅ ሚቆረጥበት ምስራቅ አፍሪካ ሰላም የሚያገኝበት ፣ኢትዮጵያ ባህሯን ተረክባ በእውነትም የተስፋይቱ ምድር የምትሆንበት እውነታ ብቻ ነው ሚፈጠረው ።
እንንቃ ሰላማችንን ከምንጩ እናስመልስ !
ኤርትራ ኢትዮጵያን ከባህር ለመነጠል የተመሰረተች አጥር እንጂ ሀገር አይደለችም ሆናም አታቅም ። የኤርትራ ህዝብም በነፃነት ስም ከሁለት ያጣ ሀገር አልባ ስደተኛ እንጂ የኤርትራ ዜጋ ሚባል የለም ። ኢሳያስም ቢሆን በገንጣይ አስገንጣዮች ጀርባ ታዝሎ የኢትዮጵያን ህዝብ አለመግባባት ተጠቅሞ ኢትዮጵያን ባህር አልባ ከማድረግ ያላላፈ ሽፍታ እንጂ 34 ዓመት ሙሉ መሪ ሆኖ አያቅም መሆንም አይችልም ።
እነኚህን እውነታዎች ማንም ቢሆን የሚክደው ሀቅ አይደለም ኤርትራ በአሁን ዘመን በምድሯ ምንም ዩኒቨርስቲ ገብቶ ተምሮ ዲግሪ ያለው
ወጣት የሌለባት የአለማችን ብቸዋ ማህይምነት የዋጣት አጥር ናት።
ኢሳያስ ካይሮ ከመሰረተችው ጄባሃ ተፈልቅቆ በትግሪኝ ወጣቶች ደም ኢትዮጵያን ባህር የማሳጣት ተልዕኮውን ተወጥቶ ካበቃና ስራውን ጨርሶ አዲ-ሃሎ ቤተመንግሥት ከገባ በውሃላ የኤርትራን ህዝብ ጣሊያን በባርነት ከያዘው በላይ አደድቦ በስቃይ ከዓለም ነጥሎ ከመያዝ ውጪ የሰራውም መስራት የሚችለውም የፈጠረው የሚፈጥረው ሀገር የለም! ያለፉት 34 ዓመታት ምስክር ናቸው ።
በመሆኑም ይህ የኢትዮጵያን ከባህር ነጥሎ የኤርትራን ህዝብ የባህር ሻርክ እራት ያደረገው ኢሳያስ አፈወርቂ ልክ እንደ አሳድ ሁሉ ከውስጥም ከውጭም በሚደርግ ብዙ ግዜ የማይጠይቅ እንቅስቃሴ መወገድ አለበት ።
እንዴት :- እንደሚታወቀው ኢሳያስ የደርግ መንግስትን ከአደዋ ጀሌዎቹ ጋር ሆኖ አስወግዶ ኢትዮጵያ ባህር አልባ አርጎ በተገነጠለበት መንገድ ።
አዎ ኢሳያስ በራሳችን ዜጎች ላኪዎቹ ባዘጋጁልን ገዢ አዲስ አበባና አስመራ ላይ ዶልተው የኢትዮጵያን ባህር ይዞ እንዲገነጠል ተፈራርመው ባደረጉበት መንገድ ኢትዮጽያ የኤርትራን ህዝብና የኢትዮጵያን ባህር ነፃ የሚያወጣ ፈርሞም ወደ ኢትዮጵያ ሚመልስ መሪ አዘጋጅተን ወደ ስራ መግባት አለብን።
ተመናምኖ አሮጊትና ጥቂት ሴቶች የቀሩት የኤርትራ ህዝብና የሳዋ ርሃብ ያጠወለጋቸው ጦሩም ቢሆኑ በአሁኗ ቅፅበት ከኢሳያስ ባርነት ነፃ የሚያወጣው ሰይጣንም መልዓክም ቢመጣ በእልልታ ከመቀበል ወደ ኋላ አይልም ። ምን የኤርትራ ህዝብ ብቻ የአለም አቀፉ መሃበረሰብና ተቋማትም ጭምር ይህን የቀጠናውን ነቀርሳ መወገድ ልክ እንደ አሳድ ሁሉ በጭብጨባና በእልልታ ነው ሚቀበለው ።
ቱርክዬ አሳድን ለማስወገድ የተጠቀመችውን ቀመር ኢትዮጵያ እንደ ልምድ በመውሰድ የጃጀው ኢሳያስ ላይ መጠቀምና የኢትዮጵያን ባህር ፈርሞ የሚመልስ መሪ ህዝቦቻችንን በጋራ የሚያሳድግ ስትራቴጂ መጠቀም ይርባታል።
ለብዙዎች ኢሳያስ ጠንካራ መስሎ ለመታየት ጥረት ቢያረግም ነገር ግን እውነታው ለኢሳያስ ልክ እንደ ባድመው መስዕዋት የሚሆን በቂ የቆረቆዘ ጦር እንኳን የለውም ፤ በዛ ላይ የባድመው ጦርነት ላይ የነበረ የፖለቲካ የኢኮኖሚና የስነ ልቦና አቅም የለም፤ ኢሳያስ የህዝባዊ ድጋፍና የወጣት ጉልበት አቅሙም ዜሮ ገብቷል ። ለዚህም ነው ትንሽ ኮሽ ባለ ቁጥር ወደ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላት ካይሮ ተንደርድሮ ሄዶ ሚወሸቀው ነገር ግን ግብፅ የአህያ ባል ናት ከምንም አታስጥልም በዚህም የሱዳኑን አልቡርሃንን ግብፅን ተማምኖ ከኖረበት ከካርቱም ቤተ-መንግስት መፈናቀልን ማመሳከር የቅር ግዜ እውነታ ነው።
ወደ ዋናው ጉዳይ ስንገባ ኢሳያስና ላኪዎቹ ኢትዮጵያ ብትንትኗ ካልወጣ ኢትዮጵያን እንደህልውና ስጋት ቆጥሮ ማሴሩን ተኝቶ አለማደሩን አያቆምም። ኢትዮጵያ ይህ የሰሜኑ የመርዝ ሰንኮፍ ካልተነቀለ ሰላም ሚባል አታገኝም። ጅብ ከሚበላህ በልተኸው ተቀደስ አይደል ሚባለው ።
የኢትዮጵያ በራሷ ሰዎች ባህሯን ተፈርሞ ባጣችበት መንገድ በተመሳሳይ ፈርሞ ሚመልስ መሪ አዘጋጅታ በራሷ ሃይ እንደተዋጋችው ኢሳያስን በራሱ መዋቅርና ሃይል ከውጪም ከውስጥም ለመጣል ቆርጣ በይፋ መነሳት አለባት። ይህንን የሚያክል ህዝብና ሀገር ያላት ኢትዮጵያ የሚጢጢዎች መጫዎቻ መሆኗ ሊያበቃ ይገባል።
የሚጢጢዬ ተላላኪ ጠላቶቻችንን አጀንዳ መቀበል የየዋህና የፈሪ ፖለቲካ አቁመን አጀንዳችንን ወደ የኢትዮጵያ ሰላም ማጣት ምንጮች ማዞር አለብን ።
አሰብ የኢትዮጵያ መሆኑን በአደባባይ መናገር በአደባባይ መፃፍ በአደባባይ ታጥቀንም አስታጥቀንም መንቀሳቀስ አለብን ! አለበዚያ ብንፈልግም ባንፈልግም ከ120 ሚሊየን ህዝባችን ላይ የተነጠቀው ባህራችን ኑና አስመልሱኝ እያለ እኛኑ ሰላም መንሳቱን አያቆምም።
ኢሳያስ በየትኛውም መንገድ በኢትዮጵያ ፊት አውራሪነት ቢወገድ ..ከተመድ እስከ ኢጋድ በጭብጨባና እልልታ የሚቀበሉት፣የኤርትራ ህዝብ በከበሮ የሚጨፍርበት፣
የግብፅ እጅ ሚቆረጥበት ምስራቅ አፍሪካ ሰላም የሚያገኝበት ፣ኢትዮጵያ ባህሯን ተረክባ በእውነትም የተስፋይቱ ምድር የምትሆንበት እውነታ ብቻ ነው ሚፈጠረው ።
እንንቃ ሰላማችንን ከምንጩ እናስመልስ !