ህወሓት ጦርነት እየጎሰመ ነው‼️
“የኢትዮጵያ መንግስት እና ምርጫ ቦርድ ፥ ህወሓትን ለማፍረስ እና አመራራችንን በመከፋፈል ፤ ህዝባችንን ባርነት ውሰጥ ለማስገባትና ብሎም ለማጥፋት የተለያዩ ሴራዎች እያሴረ ነው” ሲል በደብረፅዮን የሚመራ የህወሓት ቡድን ዛሬ ባወጣው መግለጫ ገለፀ።
በደብረፅዮን የሚመራ የህወሓት ቁጥጥር ኮምሽን ዛሬ ባወጣው መግለጫ ፦ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ህወሓት ጉባኤ እንዲደግም የጠየቀው ጥያቄ ተቀባይነት እንደሌለው እና ጉባኤ እንደማይደግም አመላክቷል።
የጦርነት ሱሰኞች
ምንጭ ~ግዕዝ ሚዲያ
“የኢትዮጵያ መንግስት እና ምርጫ ቦርድ ፥ ህወሓትን ለማፍረስ እና አመራራችንን በመከፋፈል ፤ ህዝባችንን ባርነት ውሰጥ ለማስገባትና ብሎም ለማጥፋት የተለያዩ ሴራዎች እያሴረ ነው” ሲል በደብረፅዮን የሚመራ የህወሓት ቡድን ዛሬ ባወጣው መግለጫ ገለፀ።
በደብረፅዮን የሚመራ የህወሓት ቁጥጥር ኮምሽን ዛሬ ባወጣው መግለጫ ፦ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ህወሓት ጉባኤ እንዲደግም የጠየቀው ጥያቄ ተቀባይነት እንደሌለው እና ጉባኤ እንደማይደግም አመላክቷል።
የጦርነት ሱሰኞች
ምንጭ ~ግዕዝ ሚዲያ