ለሰው አደገኛ ተስፋ አትስጡ !ላትኖሩ አለውልህ አትበሉ፥ላታዳምጡ ንገረኝ አትበሉ፥መሸከም ማትችሉትን እንሸከማለን አትበሉ የማንንም ህመም የማስታመም ግዴታ የለባችሁም !
ከማስመሰል ጆሮ ዳባ ልበስ ማለት ሰውን ያተርፋል።ለሰው ያልፋል ብቻ ሳይሆን ላያልፍም ይችላል ባያልፍም ግን መኖር ትችላለህ በሉት።ለደከማቸው እውነቱን ንገሩዋቸው ።አንዳንዴ ማንም ላይሰማን ይችላል አንዳንዴ ደግሞ የሰሚ ጆሮ ራሱ ይዝላል።በጣም የቅርብ ጉዋደኛ ቀርቶ ቤተሰብ እንኳን ስለኛ ግድ ላይሰጣቸው ይችላል ።በቃ እንደዚህም ከባድ ይሆናል ህይወት ።ይህንንም ችሎ
መኖር ነው ሁሉም ነገር ደግሞ በንግግር አይፈታም አንዳንዱ ችግር እኛ ጋር ብቻ ሚቀር ነው ።በቃ ለሰው ማውራት እንኳን ማትችለው ይሆናል ።እናት፥አባት፥ወንድም፥ጉዋደኛ ማይራመዱልን መንገዶች ብዙ ናቸው።ሁሉም በራሱ አለም ውስጥ የተጠመቀ ነው ።ለራስህ ራስህ ብቻ አዳኝ ሆነህ ምትቀርብበት ጊዜ አለ።ሳቅህን ከሰው ጋር አድርገው ለቅሶህን ግን አስብበት ወዳጄ.....
Unknown poet
Sponsored by Add'o coffee house ☕
የተቀደደው ማስታወሻ
ከማስመሰል ጆሮ ዳባ ልበስ ማለት ሰውን ያተርፋል።ለሰው ያልፋል ብቻ ሳይሆን ላያልፍም ይችላል ባያልፍም ግን መኖር ትችላለህ በሉት።ለደከማቸው እውነቱን ንገሩዋቸው ።አንዳንዴ ማንም ላይሰማን ይችላል አንዳንዴ ደግሞ የሰሚ ጆሮ ራሱ ይዝላል።በጣም የቅርብ ጉዋደኛ ቀርቶ ቤተሰብ እንኳን ስለኛ ግድ ላይሰጣቸው ይችላል ።በቃ እንደዚህም ከባድ ይሆናል ህይወት ።ይህንንም ችሎ
መኖር ነው ሁሉም ነገር ደግሞ በንግግር አይፈታም አንዳንዱ ችግር እኛ ጋር ብቻ ሚቀር ነው ።በቃ ለሰው ማውራት እንኳን ማትችለው ይሆናል ።እናት፥አባት፥ወንድም፥ጉዋደኛ ማይራመዱልን መንገዶች ብዙ ናቸው።ሁሉም በራሱ አለም ውስጥ የተጠመቀ ነው ።ለራስህ ራስህ ብቻ አዳኝ ሆነህ ምትቀርብበት ጊዜ አለ።ሳቅህን ከሰው ጋር አድርገው ለቅሶህን ግን አስብበት ወዳጄ.....
Unknown poet
Sponsored by Add'o coffee house ☕
የተቀደደው ማስታወሻ