አንድ አዕራቢይ(ገጠሬ) ከኢማሙ ሻዕቢይ ጋር ይቀማመጣል ነገር ግን ዝምታን ያበዛ ነበር ፤
ሻእቢይ አንድ ቀን እንዲህ አሉት:-"አታወራምን?"
አእራቢዩም እንዲህ ሲል መለሰላቸው "ዝም እላለው ከመጥፎ ነገር እድናለሁ፣ አዳምጣለሁ እውቀት አገኛለሁ፤ የአንድ ሰው ከጆሮው ያለው ድርሻ ለራሱ ሲሆን በምላሱ ያለው ድርሻ ለሌላ ሰው ነው..."
እና ወዳጄ ከመናገርህ በፊት ማድመጥን ልመድ!!
ምንጭ ፦
📙((وفيات الأعيان)) لابن خلكان (3/14)
ሻእቢይ አንድ ቀን እንዲህ አሉት:-"አታወራምን?"
አእራቢዩም እንዲህ ሲል መለሰላቸው "ዝም እላለው ከመጥፎ ነገር እድናለሁ፣ አዳምጣለሁ እውቀት አገኛለሁ፤ የአንድ ሰው ከጆሮው ያለው ድርሻ ለራሱ ሲሆን በምላሱ ያለው ድርሻ ለሌላ ሰው ነው..."
እና ወዳጄ ከመናገርህ በፊት ማድመጥን ልመድ!!
ምንጭ ፦
📙((وفيات الأعيان)) لابن خلكان (3/14)