Репост из: ዓለም ከመልእክታቱ አንፃር...
የጥር አንዱ ግፍና አለቃ አያሌው የተናገሩት
"ምእመኑ የጥምቀት በዓል ላይ እንዳይገኝ ገዘቱ" ይለናል።
እውነተኛ አባት ግፍን ስለሚጸየፍ እንዲህ ይጋፈጣል። ያበረታል። ይመራል። በቤ/ክኗ ሐዘን ጊዜ ምእመኑን በእልልታ በታይታ 'አምልኮ' አያደነዝዙም።
ፍትሕ እስካልተገኘ ገጽታ ግንባታ፣ ለመንግሥት ድንፋታ ግድ አይሰጣቸውም። ለመዘመርም ለማልቀስም ጊዜ እንዳለው ያውቃሉ። (ከሚያዝኑ ጋር አብራችሁ አልቅሱ እንዲል ቅዱስ ጳውሎስ)
አንድ ሰው ሲገደል እንዲህ ካወገዙ በእኛ ዘመን ኖረው ሀገር ስትገደል ቢያዩ ምን ይሉ ይሆን!?
የሁለቱም አባቶቻችን በረከታቸው ትድረሰን።
"ምእመኑ የጥምቀት በዓል ላይ እንዳይገኝ ገዘቱ" ይለናል።
እውነተኛ አባት ግፍን ስለሚጸየፍ እንዲህ ይጋፈጣል። ያበረታል። ይመራል። በቤ/ክኗ ሐዘን ጊዜ ምእመኑን በእልልታ በታይታ 'አምልኮ' አያደነዝዙም።
ፍትሕ እስካልተገኘ ገጽታ ግንባታ፣ ለመንግሥት ድንፋታ ግድ አይሰጣቸውም። ለመዘመርም ለማልቀስም ጊዜ እንዳለው ያውቃሉ። (ከሚያዝኑ ጋር አብራችሁ አልቅሱ እንዲል ቅዱስ ጳውሎስ)
አንድ ሰው ሲገደል እንዲህ ካወገዙ በእኛ ዘመን ኖረው ሀገር ስትገደል ቢያዩ ምን ይሉ ይሆን!?
የሁለቱም አባቶቻችን በረከታቸው ትድረሰን።