የሩሲያ ከፍተኛ የጦር አዛዥ በመኪና ላይ በተጠመደ የቦምብ ጥቃት ተገደሉ
***
የሩሲያ ከፍተኛ የጦር አዛዥ የሆኑት ሜጀር ጄኔራል ያሮስላቭ በሞስኮ ከተማ አቅራቢያ በመኪና ላይ በተጠመደ የቦንብ ጥቃት ህይወታቸው ማለፉን የሩሲያ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡
ጄኔራሉ በአካባቢው እያለፉ በነበረበት ወቅት በሪሞት የሚዘወር ቦንብ የተጠመደበት መኪና ፈንድቶ ጥቃቱ እንደደረሰባቸው የሩስያው አርቲ ዘግቧል፡፡
ጥቃቱን ተከትሎ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ "ሞስኮ የዩክሬንን ጦርነት ለማስቆም ከአሜሪካ ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ ዝግጁ ነበረች፤ ሆኖም ግን ቆም ብሎ ማሰብ ያስፈልጋል" ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ጥቃቱ ከዚህ ቀደም ዩክሬን በሩሲያ አመራሮች ላይ ከሰነዘረቻቸው ጥቃቶች ጋር ተመሳሳይነት ያለው መሆኑን ዘ ጋርዲያን በዘገባው አመላክቷል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
***
የሩሲያ ከፍተኛ የጦር አዛዥ የሆኑት ሜጀር ጄኔራል ያሮስላቭ በሞስኮ ከተማ አቅራቢያ በመኪና ላይ በተጠመደ የቦንብ ጥቃት ህይወታቸው ማለፉን የሩሲያ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡
ጄኔራሉ በአካባቢው እያለፉ በነበረበት ወቅት በሪሞት የሚዘወር ቦንብ የተጠመደበት መኪና ፈንድቶ ጥቃቱ እንደደረሰባቸው የሩስያው አርቲ ዘግቧል፡፡
ጥቃቱን ተከትሎ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ "ሞስኮ የዩክሬንን ጦርነት ለማስቆም ከአሜሪካ ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ ዝግጁ ነበረች፤ ሆኖም ግን ቆም ብሎ ማሰብ ያስፈልጋል" ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ጥቃቱ ከዚህ ቀደም ዩክሬን በሩሲያ አመራሮች ላይ ከሰነዘረቻቸው ጥቃቶች ጋር ተመሳሳይነት ያለው መሆኑን ዘ ጋርዲያን በዘገባው አመላክቷል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ