44A+ እና 40A+ ያሳኩት ተመራቂዎች 👏
ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ዛሬ የተመረቁት ተማሪ አስማማው እና ተማሪ ቤዛዊት ከ40 በላይ A+ በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚዎች ሆነዋል።
የማርኬቲንግ ማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ተመራቂው ተማሪ አስማማው ሽፈራው CGPA 4.00 እና 44A+ በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል ተመራቂዋ ቤዛዊት ጌቱ CGPA 4.00 እና 40A+ በማምጣት በሁለተኝነት የዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች።
ሁለቱም ተመራቂዎች ጊዜያቸውን በአግባቡ ለትምህርታቸው ብቻ በመስጠታቸውና ጠንክረው በመስራታቸው ለዚህ ውጤት መብቃታቸውን ገልፀዋል።
@ethioacadamic
@ethioacadamic
ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ዛሬ የተመረቁት ተማሪ አስማማው እና ተማሪ ቤዛዊት ከ40 በላይ A+ በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚዎች ሆነዋል።
የማርኬቲንግ ማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ተመራቂው ተማሪ አስማማው ሽፈራው CGPA 4.00 እና 44A+ በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል ተመራቂዋ ቤዛዊት ጌቱ CGPA 4.00 እና 40A+ በማምጣት በሁለተኝነት የዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች።
ሁለቱም ተመራቂዎች ጊዜያቸውን በአግባቡ ለትምህርታቸው ብቻ በመስጠታቸውና ጠንክረው በመስራታቸው ለዚህ ውጤት መብቃታቸውን ገልፀዋል።
@ethioacadamic
@ethioacadamic