ዛሬ ማለዳ በበና ፀማይ ወረዳ ሉቃ ቀበሌ የዘነበው ዝናብ በአካባቢው ጉዳት አድርሶአል።
ዝናቡ እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ የአካባቢውን ማኅበረሰብ ከመኖሪያ ቄያቸው ያፈናቀለ ሲሆን አንድ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ከጂንካ ወደ አርባ ምንጭ ሲጓዝ የነበረውን መንገድ በማሳት ከመደበኛ መስመር ውጭ በመቆም ተሳፋሪዎች ያለምንም ችግር ለመትረፍ ችለዋል ሲል የደቡብ ኦሞ ኮሙኒኬሽን ነው የዘገበው።
@fastmereja
ዝናቡ እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ የአካባቢውን ማኅበረሰብ ከመኖሪያ ቄያቸው ያፈናቀለ ሲሆን አንድ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ከጂንካ ወደ አርባ ምንጭ ሲጓዝ የነበረውን መንገድ በማሳት ከመደበኛ መስመር ውጭ በመቆም ተሳፋሪዎች ያለምንም ችግር ለመትረፍ ችለዋል ሲል የደቡብ ኦሞ ኮሙኒኬሽን ነው የዘገበው።
@fastmereja