በመጨረሻም የሶስቱ አአብያተ ክርስቲያናት አስተዳዳሪ ቀሲስ መስፍን መኩሪያ “ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ መልካም ነው” የሚለውን የመዝሙረ ዳዊት ቃል አንስተው በሥልጠናው ደስተኛ መሆናቸውን በመግለጽ ሠልጣኞች ጠንክረው እንዲያገለግሉ መልእክት አስተላልፈዋል።
ሠልጣኞችም የነበራቸውን ቆይታ በመግለጽ የተሰጣቸውን ኃላፊነት እንደሚወጡ ቃል የገቡ ሲሆን በማኅበረ ቅዱሳን የአርባምንጭ ማእከል በታኅሳስ06/2017 ዓ.ም ከአጋር አካላት ቃል የተገባውን መጽሐፋ ቅዱስ ለሁሉም ሠልጣኞች በቀሲስ መስፍን መኩሪያ ተበርክቶላቸዋል።
ሠልጣኞችም የነበራቸውን ቆይታ በመግለጽ የተሰጣቸውን ኃላፊነት እንደሚወጡ ቃል የገቡ ሲሆን በማኅበረ ቅዱሳን የአርባምንጭ ማእከል በታኅሳስ06/2017 ዓ.ም ከአጋር አካላት ቃል የተገባውን መጽሐፋ ቅዱስ ለሁሉም ሠልጣኞች በቀሲስ መስፍን መኩሪያ ተበርክቶላቸዋል።