✔️✔️የዳዊት ገቢር
#ለአቃቤ_ዕርስ
❤️መዝሙር፭ #ቃልየ፧አጽምዕ፧እግዚኦ፧ወለቡ፧ጽራሕየ.... ከሚለው ጀምሮ ሙሉውን መድገም
#ገቢሩ..በየብስም,ባሕርም,በመንገድም እህል ሳትቀምስ በቅባ ቅዱስ ,በሜሮን,ውሀ ባልነካው ቅቤ ..በማንኛውም ቅባት ላይ ፯ ጊዜ ደግመህ ተቀባ #ከሞት ይጠብቅሀል
እንዲሁ #ለራስ_ምታት በቅቤ ፯ ጊዜ ደግመህ ተቀባ ።
#አይኑን_ለታመመ
❤️መዝሙር ፮
#እግዚኦ፣በመዓትከ፣ኢትቅሥፈኒ፣ወበቅሠፍትከ፣ኢትገሥጸኒ.... ከሚለው ጀምሮ ሙሉውን መድገም
#ገቢሩ .. መዝሙሩን ፯ ጊዜ ደግሞ ፅፎ መያዝ እንዲሁ በቅቤ ፯ ጊዜ ደግሞ የታመመውን አይን መቀባት ያድናል ።
#ደግሞም ለምትፈራው ነገር ሁሉ ከቤት ሳትወጣ ማንኛውንም ሽት ቤት ሳትጠቀም ከሰው ሳትነጋገር የምትፈራውን ሰው ስም ከነእናቱ ስም እየጠራህ ፯ ጊዜ ድገም ከእሱ ትድናለህ ።
#አስማት_ለተዋለበት_የአጋንንት_ቁራኛ_ለያዘው_ሰው
❤️መዝሙር ፯
#እግዚኦ፣አምላኪየ፣ብከ፣ተወከልኩ፣ኢትግድፈኒ....ከሚለው ጀምሮ ሙሉውን መድገም ።
#ገቢሩ .. ፀሀይ ከማታየው ጉድጓድ ውሀ ቀድተህ ከዕለቱ ከዕለቱ ሐፁረ መስቀል ፣ አርድእት ፣ ባርቶስ ጋር ፰ ቀን ፯ ፯ጊዜ ደግመህ አጥምቀው በእግዚአብሔር ቸርነት ይድናል ። ይህንንም ስታደርግ ደርግ ልጅና ከብት ማንኛውንም ሰው ከሌለበት ሜዳ ነው ። ከቤትም ከመንገድም አትድገም
#እንደዚሁ ባሏ ለጠላት ሴት በቅቤ ፯ ጊዜ ደግመህ ሰውነቷን ትቀባ ባሏ ይወዳታል ።
#ለታመሙ_ሕፃናት
❤️መዝሙር ፰
#እግዚኦ፣እግዚእነ፣ጥቀ፣ተሰብሐ፣ስምከ፣በኩሉ፣ምድር..ከሚለው ጀምሮ ሙሉውን መድገም ።
#ገቢሩ መዝሙሩን ጽፈህ አሲዘው ይፈወሳል ።
#እንዲሁ ለታሰረ ሰውም በኅብስት ላይ ጽፈህ ስጠው በእግዚአብሔር ቸርነት ይፈታል
#እንዲሁ በዝርግ ሳህን ላይ ጽፈህ በዓሣ መረብ ከተህ ከባህር ብትጥለው ብዙ አሳ ይያዝልሃል ።
#እንዲሁ ለገበያ በእንቧጮ አርጩሜ ፯ ጊዜ ደግመህ የምትሸጠውን እቃ ፯ ጊዜ ብትመታው ይሸጣል
#እንዲሁ ጥሬ ጨው በማር ለውሰህ ፯ ጊዜ ደግመህ ብትበላ ከሰው ጋር በፍቅር እና በሰላም ለመኖር ያስችልሃል ።
#ጠላት_በበረታብህ_ጊዜ
❤️መዝሙር ፱
#እገኒ፣ለከ፣እግዚኦ፣በኩሉ፣ልብየ ... ከሚለው ጀምሮ ሙሉውን መድገም ።
#ገቢሩ .. የራሱን የእናቱን ስም እየጠራህ ፫ ፫ ጊዜ ብትደግም ይታገስሃል ።
#እንዲሁ ሀገር ቢጠላህ ፯ ጊዜ በሊት ውሀ ደግመህ በ፬ቱ ማዕዘን እርጭ ሰው ሁሉ ይወድሃል።
✔የመዝሙረ ዳዊት ገቢር
1. መዝሙር 2- ለጠላት በብር ቀለበት 7ጊዜ ደግመህ ያዝ
2. መዝሙር 3- የጸሎት- በጫት ልምጭ 7 ጊዜ ደግመህ ምታ እቃ ለመሸጥ
3. መዝሙር 5 - ለአቤቱታ ስትሄድ ጧት 7 ጊዜ ድገም
4. መዝሙር 7- የጠላት መከላከያ የሚደገም
5. መዝሙር 18- ጌታህ በተቆጣ ጊዜ 7 ጊዜ ድገምና ተቀባ
6. መዝሙር 19 - መዳመጫ ላይ ሆነህ 49 ጊዜ ድገም እግዚአብሔር ያሰብከውን ሁሉ ይፈጽምልሃል
7. መዝሙር 20 ለበረከት በውሃ ድገምና ቤቱን እርጨው 49ጊዜ ነው የሚደገመው
8. መዝሙር 22 በታሰርክ ጊዜ በዉሃ 7 ጊዜ ድገምና እግርና እጅህን ታጠበው
9. መዝሙር 29- ህልም ለማየት 7 ጊዜ ደግመህ ተኛ
10. መዝሙር 31 -ለምትሰራው ሁሉ በወይን 7 ጊዜ ደግመህ ጠጣ
11. መዝሙር 32 መኪና ላይ በተቀመጥክ ጊዜ በከርቤ 7 ጊዜ ደግመህ ተቀመጥ
12. መዝሙር 33- ሲሳይና ረድኤት ስታጣ ፀሐይ ሳይወጣ 7 ጊዜ ድገም
13. መዝሙር 36- በገንዘብህ በቀኑብህ ጊዜ ብቻህን ሆነህ በቀስታ 7 ጊዘዜ ድገም
14. መዝሙር37- በአደባባይ በቀስታ ድገም ንግግር ያቆማል በአደባባዩው
15. መዝሙር41- ሴት ስትጠላህ 7 ጊዜ ደግመህ ቀባት መመለሻው መዝሙር 42 ነው
16. መዝሙር 46 ሰው አልታዘዝም ባለህ ጊዜ በሸክላ ላይ ቆመህ 7 ጊዜ ድገም
17. መዝሙር 49- ሰው በከንቱ በተነሳብህ ጊዜ 7 ጊዜ ጠዋ ቆመህ ድገም።
18. መዝሙር 51 - ሰው ከሳት( ጠላት) ሲነሳብህ ከ 7 ቀለማት ፅፈህ ከደጅ ቅበር።
19. መዝሙር 61- ጠላት በተነሳብህ ጊዜ የቀብር አፈር 16 ጊዜ ደግመህ ከባህር ጣል፡፡
20. መዝሙር 69- ሰው እንዳይመታህ ጧት ጧት 7 ጊዜ ድገም
21. መዝሙር 72- ለፍቅር በቅባ ቅዱስ 4/9 ጊዜ ደግመህ ገፅህን ተቀባ
22. መዝሙር 73- ለብር በተነሳብህ በፍየለፈጅ ተቀጽላ ደግመህ በክንድህ ያዝ
23. መዝሙር 74 -ጠላት ከተነሳብህ በሎሚ 7 ጊዜ ደግመህ ፊትህን ተባበስ (ተቀባ)
24. መዝሙር 75- ሰው በሐብት ነገር በተነሳብህ ጊዜ ከበቀል ድንጋይ ቆመህ 7ጊዜ ድገም
25. መዝሙር 79- ገንዘብክን በወሰዱብክ ጊዜ ሲነጋ 14 ጊዜ ድገም ይመለስልሃል
26. መዝሙር 80 ወደ አረመኔ ሀገር ስትሄድ 7 ጊዜ ደግመህ ሂድ
27. መዝሙር 81- ጋኔን የያዘው ሰው በውሃ 7 ጊዜ ደግመህ አጥምቅ
28. መዝሙር 82 - በታሰርክ ጊዜ 7 ጊዜ ድገም
29. መዝሙር 83- ለሥራይ በአቱችና በፍየል ቅቤ ደግመህ ጠጣ
30. መዝሙር 57- ከብት እንዳይበላ ለጅብ መከላከያ ቦኑ አጋፍሬ ለፃድቃን አለው ድረስ 7 ጊዜ ድገም
31. መዝሙር 84- ማደርያ ስታጣ ከታቦት ፊት ቆመህ 7 ጊዜ ድገም
32. መዝሙር 85- ንጉሥ በተቆጣህ ጊዜ እህል ሳትቀምስ 7 ጊዜ ድገም
33. መዝሙር 87- ወደምስራ በሚፈስ ዉሃ 7 ጊዜ ደግመህ ታጠብ ከመኪና አደጋ ትድናለህ
34. መዝሙር 88- ልጅህና አሽከርክን በካዱህ ጊዜ ሌት ብቻህን ክህልህን ይዘህ ድገም
35. መዝሙር 90 ማታ 3 ጊዜ ጧት 3 ጊዜ ድገም ከመኪና አደጋ ትድናለህ
36. መዝሙር 92- ፍቅር ስታጣ በውሃ 30 ጊዜ ተባበሰው ጠጣ ደግመህ በምራቅህ ተቀባ
37. መዝሙር 94- የቤት ሰው አላፈቅር ሲልህ በርግብ ደም 32 ጊዜ ደግመህ ቤቱን እርጭ
38. መዝሙር 97 -ስደትና መኪና ባገኘህ ጊዜ በበግ ደም 3 ጊዜ ደግመህ ቤቱን እርጭ
39. መዝሙር 100- ባልንጀራህ እንዳይከዳህ ከከከርቤ 9 ጊዜ ደግመህ ተቀባ
40.መዝሙር በክፉ ወር- በዘበ 4.4.ጊ
41. መዝሙር 101- ሀብትህን በወሰዱብህ ጊዜ 7 ጊዜ ድገም
42. መዝሙር 111-ንብረትህን ለማብዛት በዶቅማ ተቀጽላ 7 ጊዜ ደግመህ ከቤት አስቀምጥ
43. መዝሙር 112- ሰው በናቀህ ጊዜ ዕለት ዕለት 7 7 7 ጊዜ ድገም
44.መዝሙር 115- ሲይዙህና ስትታሰር በውሃ ደግመህ ጠጣ
45. መዝሙር 117- ለሥራይና ጥላ ወጊ 47 ጊዜ ደግመህ ጠጣ
46.መዝሙር 118-መንገድ ስትሄድ ደግመህ ሂድ ጥሩ ነው
47. መዝሙር 119-- ክፉ ነገር ሲነሳብህ ድንጋይ ተሸክመህ 3 ጊዜ ደግመህ ጠጣ
48.መዝሙር 125- ለምትሰራው ስራ ሁሉ እንዲቀናህ 7 ጊዜ ድገም
49.መዝሙር 133- ከመኝታህ ተነስተህ 3 ጊዜ ድገም
50. መዝሙር 14 - ለመንገድ 7 ጊዜ ድገም
51. መዝሙር 49 ለምጥ 7 ጊዜ ደግመህ በብርሌ(በጠርሙስ) አጠጣ
👉አድራሻችን
አዲስ አበባ አየር ጤና ወደ ዓለም ባንክ መሄጃ በ ቤተል መገንጣያ በኩል ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ከፍ ብሎ ትራንስፖርት ማሰልጠኛው አጠገብ እንገኛለን
👉 ዋና መገኛ ቦታዬ ምዕራብ ጎጃም ቡሬ ከመናኸሪያው ወደ ሽዲ መሄጃ መስመር ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ 100 ሜትር ገባ ብሎ አገኛለሁ።
☎️#0918834904
☎️#0915310455
✔️ቴሌግራም መልክት የምቀበልበት
@merigetaamedeberhan ✔️ቴሌግራም መልክት የምቀበልበት
@merigeta_amedebrhan