✤ ቅዱስ ዳዊት ✤
ብእሲትከ ከመ ወይን ሥሙር ውስተ ጽርሐ ቤትከ
✥ ቅዱስ ያሬድ ✥
ከብካብ ኮነ ወኮነ እሙነ ወለማይኒ ረሰዮ ወይነ ዘገብረ እግዚእየ ጥዒመ አንከረ ሊቀ ምርፉቅ ማየ ረሰየ ወይነ
✟ ቅዱስ ኤጲፋንዮስ ✟
ገብረ ተአምራት እስከ ረሰየ ማየ ወይነ
ውኃን ጠጅ እስከ ማድረግ ድረስ ተአምራት አደረገ
✞ ቅዱስ ዮሐንስ በወንጌሉ ✞
ወዝንቱ ቀዳሜ ተአምር ዘገብረ እግዚእ ኢየሱስ በቃና ዘገሊላ ወአርአየ ስብሐቲሁ ወአምኑ ቦቱ አርዳኢሁ
ኢየሱስ ይህን የምልክቶች መዠመሪያ በገሊላ ቃና አደረገ ክብሩንም ገለጠ ደቀመዛሙርቱም በርሱ አመኑ
ጥር ፲፪ በዓለ ቃና ዘገሊላ
ኀብስተ መና ፍቅሩን ወይነ ቃና ፍቅሩ ያሳድርብን ቸሩ መድኃኔዓለም ወላዲተ አምላክ ምልጃዋ ቃልኪዳኗ ይጠብቅን
ዮስጦስ ወልደ ዮሴፍ
ጵርስቅላ ወለተ ዶኪማስ ትዳር የባረካች ወላዲተ አምላክ የኹላችንም ሕይወት ትባርክልን
ደገኛ በዓል
✍️ ምኑን በኀበ ሰብእ ✍️ ፳፻፲፮ ዓ.ም
ብእሲትከ ከመ ወይን ሥሙር ውስተ ጽርሐ ቤትከ
✥ ቅዱስ ያሬድ ✥
ከብካብ ኮነ ወኮነ እሙነ ወለማይኒ ረሰዮ ወይነ ዘገብረ እግዚእየ ጥዒመ አንከረ ሊቀ ምርፉቅ ማየ ረሰየ ወይነ
✟ ቅዱስ ኤጲፋንዮስ ✟
ገብረ ተአምራት እስከ ረሰየ ማየ ወይነ
ውኃን ጠጅ እስከ ማድረግ ድረስ ተአምራት አደረገ
✞ ቅዱስ ዮሐንስ በወንጌሉ ✞
ወዝንቱ ቀዳሜ ተአምር ዘገብረ እግዚእ ኢየሱስ በቃና ዘገሊላ ወአርአየ ስብሐቲሁ ወአምኑ ቦቱ አርዳኢሁ
ኢየሱስ ይህን የምልክቶች መዠመሪያ በገሊላ ቃና አደረገ ክብሩንም ገለጠ ደቀመዛሙርቱም በርሱ አመኑ
ጥር ፲፪ በዓለ ቃና ዘገሊላ
ኀብስተ መና ፍቅሩን ወይነ ቃና ፍቅሩ ያሳድርብን ቸሩ መድኃኔዓለም ወላዲተ አምላክ ምልጃዋ ቃልኪዳኗ ይጠብቅን
ዮስጦስ ወልደ ዮሴፍ
ጵርስቅላ ወለተ ዶኪማስ ትዳር የባረካች ወላዲተ አምላክ የኹላችንም ሕይወት ትባርክልን
ደገኛ በዓል
✍️ ምኑን በኀበ ሰብእ ✍️ ፳፻፲፮ ዓ.ም