መዝሙረ ዳዊት


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


🔔🔔🔔 መዝሙረ-ዳዊት 🔔🔔🔔

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ የመዝሙር ግጥሞችን ወረቦችን ትምህርቶችን ከነዜማቸው ለማግኘት ይቀላቀሉ
@mezmurochh
ለማንኛውም ሀሣብ, ጥቆማ, አስተያየት
@Estifo_17 ላይ ያገኙናል

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


[📲የስልካችሁን የመጨረሻ ቁጥር
ንኩ ከዛ በሚፈጠረውን ነገር ተዝናኑ።📱


'https://t.me/addlist/2CQ3e4ZJYT9hZGNk' rel='nofollow'>💁‍♂ስለ ሀይማኖቴ ማወቅ ግዴታዬ ነው የሚል የማንኛውም ኦርቶዶክስ ሊቀላቀለው የሚገባ ቻናል።  ጥያቄ ይጠየቃል ምዕመኑም ይሳተፋል
ቻናሉን ለመቀላቀል ከስር ክፍት የሚለውን
መጫን በቂ ነው።
              'https://t.me/addlist/2CQ3e4ZJYT9hZGNk' rel='nofollow'> ክፈት        ክፈት               
               ክፈት        ክፈት               
                                                   
ክፈት        ክፈት        ክፈት        ክፈት
ክፈት        ክፈት        ክፈት        ክፈት
                                                    
                                                   
                                                    
                                                    
                                                     
               ክፈት         ክፈት              
               ክፈት         ክፈት




👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

     ✝️  ታላቅ የበረከት የንግስ ጉዞ ✝️

👉  👉የፊታችን  ጥር  29 /05/17👈👈

★ግመልን በመርፌ ቀዳዳ ያሾለኩ ድንቅ አባት
★በሰማዕትነት ዐርፈው ደማቸው ከፈሰሰበት ከገደሉ ስር በፈለቀው ጸበላቸው
‹‹ታዴዎስ ወማትያስ›› እያለ ሦስት ጊዜ ብቅ ጥልቅ እያለ የተጠመቀ ሰው እንደ
40 ቀን ሕፃን እንደሚሆን ጌታችን ቃልኪዳን የገባላቸው
★ብዙ መንክራትን የፈፀሙ በብዙ የተረሱ
★ታላቅ ሲሆኑ እንደታናሽ የሚያገለግሉ የትህትና እውነተኛ ተምሳሌት
★ታላቅ ሰማእት ሊቀ ካህናት ገባሬ መንክር
      
    ★ አቡነ ታዴዎስ ዘፅላልሽ ★

ቤተ ክርስቲያኑም ከኢቲሣ በእግር የአንድ ሰዓት ተኩል ርቀት ላይ ይገኛል ነገር ግን በአሁኑ ሰአት መኪና መግባት ስለሚችል ገዳሙ ድረስ ይደርሳል እንደ እግዘብሔርን ፍቃድ በአቅራቢያው የሚገኙትን ገዳማትን  አደሬ ኪዳነ ምህረት ኢቲሳ ተክለሐይማኖት ዳግማዊ ቆሮንቶስ ዋሻ ቅዱስ ሚካኤል እና ማርያም ገዳምን እንሳለማለን ፡፡
    
   የጉዞ ዋጋ 550 መስተንግዶ ሳይጨምር

መነሻ ቀን➡️ ጥር 28 /05/2017 ዓ.ም
መመለሻ ቀን➡️ ጥር  29/05/ 2017 ዓ.ም
መነሻ ሰአት ➡️ ንጋት 3.00 ሰአት

👉ጉዞው ከወዲሁ ምዝገባ ስለተጀመረ  ቀድመው ይመዝገቡ።
ስልክ ቁጥር ፦ 09 01 24 31 49
                  ፦09  37 90 33 87
                  ፦ 09  26 77 06 37

            ✝️ ዋናው አላማ ✝️
👉በጉዞው የተሰበሰበውንም ሆነ የተገኘውን ገንዘብ ለቤተክርስትያኑ ሙሉ በሙሉ ገቢ እንደሚሆ ሊያውቁልን ይገባል !!!

በምክንያትም ሆነ በሌላ ነገር መምጣት ላልቻላችሁ በእግረ መንገዳችን ላይ እጣን ጧፍ ሻማ ለ ገዳሙ የሚያስፈልገውን ንዋያተ ቅዱሳትን ለበረከት መስጠት ማገዝ የምትፈልጉ እህት ወንድሞቻችን ☝️ ከላይ ባለው ስልክ ይደውሉልንዋናው አላማ እርሱ ስለሆነ። 
ሌላው ላልሰሙት እህት ወንድሞቻችንshare በማድረግ የበረከት ድርሻዎን እንዲወጡ ስንል እንጠይቃለን 🙏🙏🙏


✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

🔔🔔🔔 መዝሙረ ዳዊት 🔔🔔🔔

✣ ልጅህ ስለሆንኩኝ ✣

✥ መዝሙረ ዳዊት / በ ቴሌግራም/ ✥

|❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
💚@mezmurochh💚
💛@mezmurochh💛
@mezmurochh
|❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:

✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥


✞ ልጅ ስለሆንኩኝ

ልጅ ስለሆንኩኝ የሥላሴ ፍጥረት
ተክለ ሃይማኖት ስጠኝ የእጅህን በረከት
ጥቂት ይበቃኛል ባዶዬን ልሙላበት

ቤተ ሰልዮም ነች የሰም መጠርያ
ፈለቀ ትምርትህ ከወንጌል ገበያ
ምንጭ ሆኖ ፈሰሰ እኛም እረካን
የአምላክህን ዝና በገድልህ አየን

አዝ----------------

እልፈ አእላፍ ሆነው በዝተዉ ቢሰለፉ
የጥፍትን ጉድጓድ አጋንንት ቢያሰፉ
ቅዱስ መሰቀልህን ይዘ ትነሳለ
ለነብሴ ዋሰ ሆነ ትቆምላታለ

አዝ----------------

ተክለ ሃይማኖት እኔን በምልጃ አሰበኝ
ረዴት በረከት ከኔ እንዳይለኝ
ታሪኬን ቀይረ ጓዶሎዬን ሞልተ
መራራ ህይወቴን በወንጌል አጣፍጠ

አዝ----------------

ዛሬም ታምራት በዓለም ይሰማል
ቁስለኛው አካሌ በፀበል ድኖል
ፀበል ፈዉሰ ሆኖኝ ከሞት ተርፌሀለው
በኤድኩበት ሁሉ ተክልዬ እልአለው


✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╮
✥ 💚 @mezmurochh 💚 ✥
✥ 💛 @mezmurochh 💛 ✥
✥ ❤ @mezmurochh ❤ ✥
╰══•❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯

✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥


👉 ሰላም ለሰኮናከ ዘተሴሬ በደም አመ እግርከ ተሰብረ በብዙኃ ቀዊም ተክለሃይማኖት ኢዮብ ዘትዕግስትከ ኢዮብ ዘትዕግሥትከ ፍጹም ለደቂቅከ እለ ውስተ ኵሉ ዓለም ከመ ባረኮሙ ኖኀ ለያፌት ወሴም 👈

   መልክአ ተክለሃይማኖት

✝  በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ✝

🙏 እንኳን ለሐዲስ ሐዋርያ ለመምህረ ትሩፋት አባታችን ለአቡነ ተክለሃይማኖት ዓመታዊ በዓል  አደረሳችሁ አደረስን 🙏

👉 ጥር ፳፬(24) ወስብረተ እግሩ ለአቡነ ተክለሃይማኖት ማርያም እስክንድራዊት ወአባ አብሳዲ ወሲፉ ሰማዕት ወአባ መርሐ ክርስቶስ 👉

✤ ዘነግህ ምስባክ ✤

እስመ መምህር ህግ ይሁብ በረከተ
ወየሁውር እምኃይል ውስተ ኃይል
ወያሰተርኢ አምላክ አማልክት በጽዮን

✤ ትርጉም ✤

የህግ መምህር በረከትን ይሰጣልና
ከኃይል ወደ ኃይል ይሄዳሉ
የአማልክት አምላክ በጽዮን ይታያል

              መዝ ፹፫-፮
                     83   6

✤ ወንጌል ✤

ማቴ ም ፭ ቁ ፩-፲፯
            5    1   17

✝ የቅዳሴ ምንባባት ✝

ቲቶ ም ፪ ቁ ፩-፱
፩ ጴጥ ም ፫ ቁ ፩-፭
ግብ.ሐዋ ም ፳ ቁ ፳፰-፴፩

❖ ምስባክ ❖

ካህናቲከ ይለበሱ ጽድቁ
ወጻድቃኒከ ትፍሥሕተ ይትፌሥሑ
በእንተ ዳዊት ገብርከ

🙏 ትርጉም 🙏

ካህናቶችህ ጽድቅን ይልበሱ
ቅዱሳንህም ደስ ይበላቸው
ስለ ዳዊት ስለ ባርያህ

            መዝ ፻፴፩-፱
                   131   9

❖ ወንጌል ❖

ሉቃ ም ፲፰ ቁ ፩-፱
           18    1   9

❖ ቅዳሴ ❖

ዘባስልዮስ

" አቤቱ ዓይን ያላየውን ጆሮ ያልሰማውን በሰው ልቡና ያልታሰበውን ቅዱስ ስምህን ለሚወዱ ያዘጋጀህ አምላክ ምን ትደንቅ "
            ቅዳሴ ባስልዮስ
               ም ፩ ቁ ፻፴፪
                    1     132


❖ ማሳሰቢያ የአባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት ጥር ፳፬ ቀን የሚከበረው የአንድ እግራቸው አገዳ ከመቆም ብዛት የተሰበረበት ቀን አንድ እግራቸው አገዳ የተሰበረው ጥር ፬ ቀን ነው ግን አባቶች በሠሩት ሥርዓት በዓላቸው በሚከበሩበት ዕለት በ፳፬ እንዲሆን በማድረጋቸው ጥር ፳፬ ቀን ይከበራል
 
✝ በዓሉን በዓለ ምህረት በዓለ በረከት በዓለ ፀጋ ያድርግልን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቸርነቱ ይማረን እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በምልጃዋ አትለየን በዕፀ መስቀሉ ይባረክን ይጠብቀን ቤተክርስቲያን በረድኤት ይጠብቅልን በየሰዓቱ በየደቂቃው ጠባቂ መላዕክትን አያሳጣን የ አባታችን የ አቡነ ተክለሃይማኖት በረከታቸው ይደርብን በቅዱሳኑ ፀሎት ይማረን ዝማሬ ዳዊት ቅዳሴ መላዕክት ዕጣነ አሮን መልክአ ተክለሃይማኖት የተቀበለ የኛንም ፆም ፀሎት ምስጋና ምጽዋት በብሩህ ገጽ ይቀበልልን ለአበው ቅዱሳን ለቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ ለአባ ሕርያቆስ ለቅዱስ ያሬድ ለአባ ጊዮርጊስ ለቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ለቅዱስ ቄርሎስ ዓምደ ሃይማኖት ለቅዱስ ጐርጐርዮስ ዘእንዚናዙ ለቅዱስ ደቅስዮስ ለቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሳርያ ለቅዱስ ያዕቆብ ዘሥሩግ ለአባ ኪሮስ ለአቡነ አቢብ ለአባ ሳሙኤል ዘዋልድባ ለአባ ሳሙኤል ዘቀልሞን ለገብረክርቶስ መርዓዊ ለአቡነ ሃብተማርያም ለቅዱስ ላሊበላ ለአባ ጽጌድንግል ለአባ ገብረማርያም ዘደብረ ሐንታ ለአባ ገብረኢየሱስ ዘመጓዬና ለቅዱስ ቴዎድጦስ ዘእንቆራ ለአቡነ ተክለሃይማኖት ለአበው ቅዱሳን ሁሉ የተለመነች እመ አምላክ እግዝእትነ ማርያም በምህረት ትለመነን ለሃገራችን ስላም ለኛ ጤና ለህዝባችን አንድነት ይስጥልን ሁላችንም ለንስሐ ያብቃን ✝️

✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

  🔔🔔🔔 መዝሙረ ዳዊት 🔔🔔🔔

                  ✧ ምስባክ ✧

              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
           💚
@mezmurochh 💚   
           💛
@mezmurochh 💛   
           ❤
@mezmurochh ❤   
              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:

        ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥


╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|: ══╮
@teksochina_meslochi
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯


✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

  🔔🔔🔔 መዝሙረ ዳዊት 🔔🔔🔔

  ሙሀዘ-ስብሐት ልዑልሰገድ ጌታቸው

       ✧ ነፍሴ የወደደችውን ✧

  ✥ መዝሙረ ዳዊት / በ ቴሌግራም/ ✥

              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
           💚 @mezmurochh 💚   
           💛 @mezmurochh 💛   
           ❤ @mezmurochh ❤   
              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:

✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥


✞ ነፍሴ የወደደችውን አገኘች

ነፍሴ የወደደችውን አገኘች/2×/
እኔም ለዘላለም በእርሱ እረካለሁ/2×/

የጎደለኝ የለም በነፍስ በስጋዬ
ይሄ ነው አልልም ያልሰጠኝ ጌታዬ
ወደ ሰርጉ ጠራኝ ሁሉን አዘጋጅቶ
እውነተኛ መብልን እራሱን ሰውቶ
እውነተኛ መጠጥ እራሱን ሰውቶ

አዝ----------------

መልካሙ እረኛዬ ከቶስ ሳይተወኝ
በለመለመው መስክ አሰማራኝ
ከማይደርቀው ምንጩ ውሃን ጠጥቻለሁ
ከማር የጣፈጠ ቃሉን አግኝቻለሁ/2×/

አዝ----------------

ጌታ ሆይ በደጅህ መጣል ይሻለኛል
ከኃጥአን ድንኳን እጁጉን ይበልጣል
ምንም ሳልናወጽ በቤትህ እኖራለሁ
የነፍሴን ማረፊያ አንተን ስላገኘው/2×/

አዝ----------------

ማንን እንደምይዝ አሁን ተረድቼ
መጣሁ ወደ አምላኬ ዝናውን ሰምቼ
የምፈልገውን ለነፍሴ አገኘሁ
ከቤተመቅደሱ ጸሎት አኖራለሁ/2×/

                        ዘማሪ
    ️ ሙሀዘ-ስብሐት ልዑልሰገድ ጌታቸው

✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

   ╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|: ══╮
   ✥     💚 @mezmurochh 💚   ✥
   ✥     💛 @mezmurochh 💛   ✥
   ✥     ❤ @mezmurochh ❤   ✥
   ╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯

✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥


✞ ጥር ፳፩ ቀን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ወላዲተ አምላክ ማርያም ድንግል የዕረፍቷ መታሰቢያ በዓል ነው ✞

# ቅዱስ ዳዊትም በመዝሙሩ #

በከመ ሰማዕነ ከማሁ ርኢነ
በሀገር እግዚአ በሀገረ አምላክነ
እግዚአብሔር ሣረራ ለዓለም

እንደ ሰማን እንዲሁ አየን
በሠራዊት ጌታ ሀገር በአምላካችን ከተማ
እግዚአብሔር ለዘላለም ያጸናታል

✣ ጠቢበ ጠቢባን መፍቀሬ ጥበብ አቡሃ ለእግዝእትነ ማርያም ወልደ ዳዊት ቅዱስ ሰሎሞን በመኃልይ ድርሰቱ ✣

ይእተ ጊዜ ረከብኩ ዘአፍቀረት ነፍስየ አኀዝክዎ ወኢየኀድጎ እስከ ሶበ  አባእክዎ ውስተ ቤተ እምየ

ነፍሴን የወደደችውን አገኘሁት
እቅፍ አድርጌም ያዝሁት
ወደእናቴም ወደ ወላጆቼም እልፍኝ

✥ ቅዱስ ያሬድም በድርሰቱ ✥

ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ ሞታ ለማርያም የአጽብ ለኵሉ

ሞት ለሚሞት ሰው የተገባ ነው የድንግል ማርያም ሞት ግን ከኹሉም እጅግ ይደንቃል

" ጊዜ ዕረፍታ ለሶልያና ወረደ ወልድ እምዲበ ልዕልና "  እንዳለ ደራሲ

✣ አባ ጊዮርጊስም በድርሰቱ ✣

ለጸአተ ነፍስኪ ዛቲ እምዓለም ሥጋ መዋቲ አንቲ ወለተ ለማቲ በስብሐት ዘትትአኰቲ በሰጊድ ስላም

❖ የመልክዐ ማርያም ደራሲ አፄ ናዖድም ❖

ሰላም ለግንዘተ ሥጋኪ በእደ ሐዋርያት አርጋብ በአፈወ ዕፍረት ቅድው ዘአሳብ ሤጡ ዕፁብ ማርያም ድንግል ወለተ ኀሩያን ሕዝብ ረሰይኩኪ እግዝእትየ ህየንተ እም ወአብ ይሕጽነኒ ከመ ጥብ ፍቅርኪ ሐሊብ

✟ አባ ሕርያቆስም በቅዳሴ ማርያም ላይ ✟

ናጥሪ እነከ አርምሞ ወትዕግሥተ ከመ ማርያም እስመ ወደሳ እግዚእነ እንዘ ይብል ማርያምሰ ኀረየት መክፈልተ ሠናየ ዘኢየኀይድዋ

ጥር ፳፩ በዓለ ዕረፍታ ለእግዝእትነ ማርያም (አስተርእዮ ማርያም)

✍️ መነ ትብል ርእስከ ✍️ ፳፻፲፯ ዓ.ም


👉 ሰላም ለፀአተ ለነፍስኪ እንበለ ፃዕር ወፃማ ለነቢር ዘልፈ በየማነ ወልድኪ ፌማ ማርያም ድንግል ክልልተ ሞገስ ወግርማ አጽንዒ በረድኤትኪ ለህይወትየ ድካማ እምሕይወት ኄራን አበው ኢታሕጽጺ ዐቅማ 👉
    
        መልክአ ማርያም

✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ✝

🙏 እንኳን ለእናታችን ለቅድስት ቅዱሳን እግዝእትነ ማርያም ድንግል በዓለ ዕረፍት ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረስን 🙏

👉 ጥር ፳፩(21) በዓለ ዕረፍታ ለእግዝእትነ ወኢላርያ ቅድስት ወጎርጎርዮስ ወኤርምያስ ወጳውሎስ መኰንን ወሲላስ ካህን ወቀውስጦስ ወዮሐንስ ወአባ እስክንድርያ ወአስተርእዮተ እግዝእትነ ማኀው ምስለ ዮሐንስ 👉

✤ ዘነግህ ምስባክ ✤

ትሴብሖ ኢየሩሳሌም ለእግዚአብሔር
ወስብሐዮ ለአምላክኪ ጽዮን
እስመ አጽንዐ መናግሥተ ኆኃትኪ

✤ ትርጉም ✤

ኢየሩሳሌም ሆይ እግዚአብሔር አመስግኚ
ጽዮንንም ለአምላክሽ እልል በዪ
የደጆችሽን መወርወሪያ አጽንቶአልና

          መዝ ፻፵፮-፩
                 146   1

✤ ወንጌል ✤

ሉቃ ም ፩ ቁ ፷፯-ፍ.ም
           1    67   ፍፃሜው

✝ የቅዳሴ ምንባባት ✝

ገላትያ ም ፬ ቁ ፩-፲፪
፪ ዮሐ ም ፩ ቁ ፩-፯
ግብ.ሐዋ ም ፯ ቁ ፴-፴፭

❖ ምስባክ ❖

በከመ ሰማዕነ ከማሁ ርኢነ
በሀገረ እግዚአ ኃይላን በሀገር አምላክነ
እግዚአብሔር ሣረራ ለዓለም

🙏 ትርጉም 🙏

እንደ ስማን እንዲሁ አየን
በሠራዊት ጌታ አገር በአምላካችን ከተማ
እግዚአብሔር ለዘላለም ያጸናታል

            መዝ ፵፯-፰
                   47   8

❖ ወንጌል ❖

ሉቃ ም ፩ ቁ ፵፯-፶፯
           1     47  57

❖ ቅዳሴ ❖

ዘእግዝእትነ

" እናንተ የክርስቲያን ወገኖች ሆይ በዚህች ቀን እንደ ተሰብስባችሁ እንዲሁ ክብርት በምትሆን በደብረ ጽዮንና በሰማይ ባለች ነፃ በምታወጣ በኢየሩሳሌም ይሰብስባችሁ "
          ቅዳሴ ማርያም
            ም ፩ ቁ ፻፶፮
                1     156

✝ በዓሉን በዓለ ምህረት በዓለ በረከት ያድርግልን በብርሃነ ጥምቀቱ ለሁላችንም ይገለጽልን ቸሩ አምላካችን መድኃኔዓለም ክርስቶስ በቸርነቱ ይማረን እመ አምላክ ወላዲተ አምላክ በምልጃዋ አትለየን ፍቅሯን በልባችን ጣዕሟን በአንደበታችን ታሳድርብን በዕፀ መስቀሉ ይባረከን ይጠብቀን ቤተክርስቲያን ቅድስትን በረድኤት ይጠብቅልን በየሰዓቱ በየደቂቃው ጠባቂ መላዕክት አያሳጣን በቅዱሳን ፀሎት ይማረን የታላቁ ሊቅ ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ በረከቱ ይደርብን በዓልን ተከትሎ ከሚመጣ መቅሠፍት አምላከ አቡነ ቀውስጦስ ይሰውረን ይጠብቀን ለሃገራችን ስላም ለህዝባችን አንድነት ይስጥልን ሁላችንም ለንስሐ ሞት ያብቃን አቤቱ ባሪያህ የሚሆነውን ሳዕለ ሥላሴን አስበው ድንግል ማርያም ስንል ፍቅሯን ታሳድርብን አቤቱ ለበላይሰብ የተለመነች ለቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ ለቅዱስ ያዕቆብ ዘንጽቢ ለቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ለቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ ለአባ ጊዮርጊስ ለአባ ሕርያቆስ ለቅዱስ ያሬድ ለቅዱሳኑ ሁሉ የተለመነች ለኛም ትለመነን አመት ሰው ይበለን ✝

✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

  🔔🔔🔔 መዝሙረ ዳዊት 🔔🔔🔔

                  ✧ ምስባክ ✧

              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
           💚
@mezmurochh 💚   
           💛
@mezmurochh 💛   
           ❤
@mezmurochh ❤   
              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:

        ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥


╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|: ══╮
@teksochina_meslochi
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯


✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

  🔔🔔🔔 መዝሙረ ዳዊት 🔔🔔🔔
         
      ገብርኤል ነው አምላክ የሾመው

  ✥ መዝሙረ ዳዊት / በ ቴሌግራም/ ✥

              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
            💚@mezmurochh💚   
            💛@mezmurochh💛   
            ❤@mezmurochh❤   
              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:

✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥


✞ ገብርኤል ነው አምላክ የሾመው

ገብርኤል ነው አምላክ የሾመው(2)
አናንያን አዛሪያን ሚሳኤልን ከእሳት ያዳነው

ናቡከደነፆር አንተን በግልፅ አይቶ
ለእግዚአብሔር ሰገደ ያንን ምስል ትቶ
ሃሰት እንደሆን ይመስክሩ ሶስቱ
ከዚያች ከባቢሎን(2) የወጡ ከእሳቱ

አዝ----------------

ከአለም በላይ ከቅዱሱ ቦታ
የሰውን ልጅ መረጥክ ልትረዳ ጠዋት ማታ
አንጌቤናይቷ ቅድስትዬን ይዤ ልውጣ
ትመስክር ስላንተ (2) ከነልጇ ትምጣ

አዝ----------------

ልመስክር ስላንተ ነህና ህይወቴ
ገብርኤል (2) ሰመረ ስለቴ
ያአናብስትን አፍ የዘገሀው መላክት
ገብርኤል አንተ ነህ(2) በኛ ሁሉ የታመንክ

     ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

  ╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|: ══╮
   ✥  💚 @mezmurochh 💚 ✥
   ✥  💛 @mezmurochh 💛 ✥
   ✥  ❤ @mezmurochh ❤ ✥
  ╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯

     ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥


╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|: ══╮
@teksochina_meslochi
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯


✞ጥር 18 ” ዝርዎተ አጽሙ ” ቅዱስ ጊዮርጊስ

✞ዳግመኛም ያ ከሃዲ ንጉስ ዱድያኖስ ግንድ አምጥተው ቅዱስ ጊዮርጊስን በግንዱ ላይ እንዲቸነክሩት አዘዘ፤በላዩም ላይ ሰም አፍስሰው እሳት እንዲያነዱበት አደረገ ፤ ከዚህም በኃላ እንደመጭመቂያ ሆኖ ከተሰራ የስቃይ መሳሪያ ላይ አወጡት ሰውነቱን እንዲሰነጥቁት እንዲጨምቁት አዘዘ፤

✞አንጀቱ ሁሉ ወጥቶ ከምድር ላይ እስኪዘረገፍ ድረስ እንዲሁ አደረጉበት ነፍሱ ከስጋው ተለየች የሰማእቱን ሰጋ አቃጠሉት ፈጩት አመድም ሆነ በቀፎ አድርገው ይድራስ ወደሚባል ተራራ ላይ በነፋስ ዘሩት ደብረ ይድራስ ማለት ምድረ በዳ ነው ወታደሮቹ የታዘዙትን  ፈጽመው  ተመለሱ።

   ✞ያንጊዜም መብረቅ ነጎድጓድ ታላቅ ንውጽውጽታ ሆነ ምድርም ከመሰረቷ እስክትናወጽ ድረስ ከሰማይ ድምጽ ተሰማ ጌታችን መድሐኒታችን እየሱስ ክርስቶስ መላእክትን አስከትሎ በብሩ ደመና ወረደ በተራራውም ላይ ተቀመጠ አራቱን የምድር ነፋሳት የሰማእቱን ስጋ እንዲሰበሰቡ አዘዛቸው ከሞትም አስነሳው ኃይሉን አሳደረበት ባርኮትም ወደ ሰማይ አረገ፤

  ✞ከዚህ በኃላ ቅዱስ ጊዮርጊስ እየሮጠ ወታደሮቹን ተከተላቸው ወንድሞቼ ቆዩኝ ከናንተ ጋር ልሂድ እያለ ተጣራ የነዚህ የወታደሮች ቁጥር አራት ነው ስማቸው ህልቶን፤አግሎሲስ፤ሶሪስና አስፎሪስ ነው፤

  ✞ይህንን ታላቅ ተአምራት አይተው አምነዋል፤ በኃላም በሰማእትነት ሞተዋል፤ ይህ የሆነው ጥር 18 በዛሬዋ ቀን ነው ይህንንም ቀን ” ዝርዎተ አጽሙ ” ስትል ቤተክርስቲያን ሰማእቱን አዘክራ ትውላለች፤

  ✞በስሙ በታነጹለት አብያተክርስቲያናት በሙሉ ታቦተ ህጉ ውጥቶ በደማቁ ተከብሮ ይውላል።

  ✞ አራዳ ጊዮርጊስን የተከሉት ደጉ ንጉስ እምዬ ምኒሊክ ናቸው ታዲያ የዚህን ታላቅ ደብር መሰረቱን ሲጥሉ የቅዱስ ጊዮርጊስ መቃብር ከሚገኝበት ቦታ አፈሩን በመርከብ አጓጉዘው በበቀሎ በፈረስ አስጭነው መሰረት አድርገውታል፤ይህንን ከአባቶቻችን የሰማነው ነው፤ ከበዓሉ በረከት ያሳትፈን።

  ✞ ✞ ✞
ለእግዚያብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በቅዱሱ ሰማዕት ፀሎት ይማረን በረከቱን ያሳድርብን አማላጅነቱ አይለየን ሰማዕት በረከት ያሳትፈን።

የተሣተውን ✍ ፤ የተረሳው፤ የተገደፈውን፤ የነጠፈውን በቀና መንፈስ አቃንታቹ አንብቡት     
                         ✍     ✔
❤️ስለ  ማይነገር ስጦታው   እግዚአብሔር ይመስገን ❤️

ለመቀላቀል   👇
      ┏━━° •❈• ° ━━┓
     💚@mezmurochh💚
     💛@mezmurochh💛
     ❤@mezmurochh
      ┗━━° •❈• ° ━━┛

ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክቡር አሜን


✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

  🔔🔔🔔 መዝሙረ ዳዊት 🔔🔔🔔

        ዘማሪ ቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
         
        ቅዱስ ጊዮርጊስ አማለደን

  ✥ መዝሙረ ዳዊት / በ ቴሌግራም/ ✥

              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
            💚@mezmurochh💚   
            💛@mezmurochh💛   
            ❤@mezmurochh❤   
              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:

✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥


✞ ቅዱስ ጊዮርጊስ አማለደን

ቅዱስ ጊዮርጊስ አማለደን አማለደን ከመድኃኔዓለም አስታረቀን
ማረን ይቅር አለን ማረን ይቅር አለን
አማኑኤል ታረቀን

ሹመት ለመፈለግ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
ነገሥታት ዘንድ ሄዶ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
ጣዖት ሲያመልኩ አየ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
አምላኩ ተክዶ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
      
አዝ----------------

ክርስቲያን ነኝ የሚል - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
በዓለም ሁሉ ጠፍቶ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
እኔ አምናለሁ አለ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
የአምላኩን ስም ጠርቶ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
    
አዝ----------------

የዓለም ግሳንግሷ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
ጸባይዋ ሳይገዛህ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
ስለ ጌታ ፍቅር - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
ከእናትህ ተለየህ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
   
አዝ----------------

የመቅጫው መሳሪያ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
በዓይነት ተደቅኖ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
እኔ አልፈራም አለ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
በአምላኩ ተማምኖ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ

አዝ----------------

ተፈጭቶ ተደቅቆ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
ደብረ ይድራስ ሳለ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
እጽዋቱ ሁሉ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ
ጊዮርጊስ ጊዮርጊስ አለ - - ቅዱስ ጊዮርጊስ

       
                መላከ ሰላም
        ቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ

     ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

  ╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|: ══╮
   ✥  💚 @mezmurochh 💚 ✥
   ✥  💛 @mezmurochh 💛 ✥
   ✥  ❤ @mezmurochh ❤ ✥
  ╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯

     ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥


➤ ሖረ ኢየሱስ በትፍሥሕት ውስተ ከብካብ እንዘ ይገብር ተአምረ ወመንክረ በውስተ አሕዛብ ➣

ኢየሱስ በደስታ በአህዛብ መሐል ተአምራትን እያደረገ ወደ ሠርግ ሄደ

  ቅዱስ ያሬድ

✝️ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ✝️

፫ - መዝሙር ሖረ ኢየሱስ

✝️ የቅዳሴ ምንባባት ✝️

ዕብ ም ፪ ቁ ፩ - ፫
፩ ዮሐ ም ፭ ቁ ፩ - ፲፫
ግብ.ሐዋ ም ፲ ቁ ፴፬ - ፴፱

✝️ ምስባክ ✝️

እስመ መምህር ህግ ይሁብ በረከተ
ወየሐውር እምኃይል ውስተ ኃይል
ወያስተርኢ አምላከ አማልክት በጽዮን 

     መዝ ፹፫ - ፭

✝️ ወንጌል ✝️

ዮሐ ም ፪ ቁ ፩ - ፲፪

✝️ ቅዳሴ ✝️

ዲዮስቆሮስ

በዓሉን በዓለ በረከት ያድርግልነ ቸሩ መድኃኔዓለም ኹላችንም ይማረነ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ምልጇዋ አይለየነ በቅዱሳኑ ጸሎት ይማረነ

✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

  🔔🔔🔔 መዝሙረ ዳዊት 🔔🔔🔔

                  ✧ ምስባክ ✧

              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
           💚
@mezmurochh 💚   
           💛
@mezmurochh 💛   
           ❤
@mezmurochh ❤   
              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:

        ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

Показано 20 последних публикаций.