የአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገዉ ምድር ክፍለ ጦር ዘንገና ብርጌድ በሁለት ግንባር እየተፋለመ ይገኛል።
በዚህ ሰሃት የቲሊሊ ዘንገና ብርጌድ ፋኖ ቲሊሊ ከተማ እና አሽፋ ከተማ ላይ ትንቅንቅ እያደረገ ይገኛል። ሞት አልሞት መከራ ዉስጥ ያለዉ አራዊትም በገባያ ቀን ሞርታር በህዝቡ ላይ በመወርወር ጉዳት አድርሷል።
ወጊያዉ እንደቀጠለ ነዉ
አለበል አወቀ
በዚህ ሰሃት የቲሊሊ ዘንገና ብርጌድ ፋኖ ቲሊሊ ከተማ እና አሽፋ ከተማ ላይ ትንቅንቅ እያደረገ ይገኛል። ሞት አልሞት መከራ ዉስጥ ያለዉ አራዊትም በገባያ ቀን ሞርታር በህዝቡ ላይ በመወርወር ጉዳት አድርሷል።
ወጊያዉ እንደቀጠለ ነዉ
አለበል አወቀ