Репост из: TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia
የፌደራል የኤች አይ ቪ መከላከልና መቆጣጠር ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ጽጌረዳ ክፍሌ ፦
• የቫይረሱ ስርጭት በተለይ በልማት ቦታዎች እና ኢንዱስትሪ ፓርኮች በሚሰሩ ወጣቶች ላይ እየተባባሰ ነው።
• ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት በኤች አይ ቪ ኤድስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በ75 በመቶ መቀነስ ሲገባው በ52 በመቶ ብቻ ነው የቀነሰው።
• በኢትዮጵያ በየዓመቱ በአማካይ 14 ሺህ 800 ሰዎች በኤች አይ ቪ እየተያዙ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የቫይረሱ ስርጭትም 0 ነጥብ 9 በመቶ ሆኗል።
• በኢትዮጵያ በአሁን ሰዓት ከ666,200 በላይ ሰዎች ቫይረሱ በደማቸው እንደሚገኝ መረጃዎች ያሳያሉ። #ENA
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
የፌደራል የኤች አይ ቪ መከላከልና መቆጣጠር ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ጽጌረዳ ክፍሌ ፦
• የቫይረሱ ስርጭት በተለይ በልማት ቦታዎች እና ኢንዱስትሪ ፓርኮች በሚሰሩ ወጣቶች ላይ እየተባባሰ ነው።
• ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት በኤች አይ ቪ ኤድስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በ75 በመቶ መቀነስ ሲገባው በ52 በመቶ ብቻ ነው የቀነሰው።
• በኢትዮጵያ በየዓመቱ በአማካይ 14 ሺህ 800 ሰዎች በኤች አይ ቪ እየተያዙ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የቫይረሱ ስርጭትም 0 ነጥብ 9 በመቶ ሆኗል።
• በኢትዮጵያ በአሁን ሰዓት ከ666,200 በላይ ሰዎች ቫይረሱ በደማቸው እንደሚገኝ መረጃዎች ያሳያሉ። #ENA
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia