" የብቃት ምዘና ፈተናውን በመጋቢት 2017 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት እያደረግን ነው " - ጤና ሚኒስቴር
ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ፦
- Medicine
- Nursing
- Public Health
- Anesthesia
- Pharmacy
- Medical Laboratory Science
- Midwifery
- Dental Medicine
- Medical Radiology Technology
- Environmental Health
- Psychiatric Nursing
- Pediatric & Child Health Nursing
- Emergency & Critical Care Nursing
- Surgical Nursing
- Physiotherapy
- Optometry
- Human Nutrition ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው የመውጫ ፈተን ያለፉ እንዲሁም በጤና ሚኒስቴር በኩል ተመዝግበው የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በመጋቢት 2017 ዓ.ም ፈተናውን ለመስጠት በዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውዋል።
የዚሁ ፈተና ምዝገባ ከየካቲት 24 - መጋቢት 7/2017 ዓ.ም የሚከናወን ይሆናል።
ፈተናውን የሚወስዱ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንዲመዘገቡ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
ከተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውጪ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ እንደማያስተናግድት ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
ተመዛኞች በተጠቀሱት ቀናት ተመዝግበው ሲስተሙ የሚሰጣቸውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ print አድርገው በመያዝ ሲመዘገቡ በመረጡት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንዲገኙ ተብሏል።
ማሳሰቢያ ፦
1. እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ በየሙያ መስኩ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት ተመዛኞች ምዝገባውን ቀድመው በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ። ከፍተኛው የተመዛኝ ቁጥር በደረሰበት የፈተና ጣቢያ ላይ ተጨማሪ ምዝገባ ማከናወን የማይቻል መሆኑ ተነግሯል።
2. ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ ሲስተሙ የሚሰጠውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ወረቀት /ስሊፕ/ print አድርጎ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ የማይችል መሆኑን ማሳሰቢያ ተላልፏል።
3. በጥር 30/2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ተፈትነው ያለፉና በዚህ የብቃት ምዘና ፈተና ለመቀመጥ የተዘጋጁ ነገር ግን ቴምፖረሪ ዲግሪ ከተቋማቸው ያልደረሰላቸው ተመዛኞች ከትምርት ሚኒስቴር ይህ ጉዳይ ቀጥታ ከሚመለከተው የስራ ክፍል የትብብር ደብዳቤ ማያያዝ የሚጠበቅባችሁ መሆኑ ተመላክቷል።
#MoH
@tikvahethiopia
ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ፦
- Medicine
- Nursing
- Public Health
- Anesthesia
- Pharmacy
- Medical Laboratory Science
- Midwifery
- Dental Medicine
- Medical Radiology Technology
- Environmental Health
- Psychiatric Nursing
- Pediatric & Child Health Nursing
- Emergency & Critical Care Nursing
- Surgical Nursing
- Physiotherapy
- Optometry
- Human Nutrition ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው የመውጫ ፈተን ያለፉ እንዲሁም በጤና ሚኒስቴር በኩል ተመዝግበው የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በመጋቢት 2017 ዓ.ም ፈተናውን ለመስጠት በዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውዋል።
የዚሁ ፈተና ምዝገባ ከየካቲት 24 - መጋቢት 7/2017 ዓ.ም የሚከናወን ይሆናል።
ፈተናውን የሚወስዱ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንዲመዘገቡ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
ከተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውጪ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ እንደማያስተናግድት ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
ተመዛኞች በተጠቀሱት ቀናት ተመዝግበው ሲስተሙ የሚሰጣቸውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ print አድርገው በመያዝ ሲመዘገቡ በመረጡት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንዲገኙ ተብሏል።
ማሳሰቢያ ፦
1. እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ በየሙያ መስኩ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት ተመዛኞች ምዝገባውን ቀድመው በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ። ከፍተኛው የተመዛኝ ቁጥር በደረሰበት የፈተና ጣቢያ ላይ ተጨማሪ ምዝገባ ማከናወን የማይቻል መሆኑ ተነግሯል።
2. ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ ሲስተሙ የሚሰጠውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ወረቀት /ስሊፕ/ print አድርጎ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ የማይችል መሆኑን ማሳሰቢያ ተላልፏል።
3. በጥር 30/2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ተፈትነው ያለፉና በዚህ የብቃት ምዘና ፈተና ለመቀመጥ የተዘጋጁ ነገር ግን ቴምፖረሪ ዲግሪ ከተቋማቸው ያልደረሰላቸው ተመዛኞች ከትምርት ሚኒስቴር ይህ ጉዳይ ቀጥታ ከሚመለከተው የስራ ክፍል የትብብር ደብዳቤ ማያያዝ የሚጠበቅባችሁ መሆኑ ተመላክቷል።
#MoH
@tikvahethiopia