“የጋዛ ነዋሪዎችን ከዘላለማዊ የትውልድ ሀገራቸው ማስወጣት አይታሰብም”- ኤርዶጋን
ቱርኩ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን “የትኛውም ኃይል ፍልስጤማውያንን ከትውልድ ሀገራቸው ማስወጣት አይችልም” ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ትራምፕ ጋዛን ለመቆጣጠር የያዙትን እቅድ ውድቅ በማድረግ መግለጫ ሰጥተዋል።
ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን በመግለጫቸውም “የትኛውም አይነት ኃይል የጋዛ ነዋሪዎችን ከዘላለማዊ የትውልድ ሀገራቸው ማስወጣት አይችልም” ሲሉ አረጋግጠዋል።
“ጋዛ፣ ዌስት ባንክ እና ምስራቅ እየሩሳሌም የፍልስጤማውያን ናቸው” ሲሉም ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን ትናንት ምሽት በኢስታቡል በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን ትራምፕ ፍሊስጠየማውያንን ወደ ሌላ ቦታ በማዘዋወር ጋዛን ለመቆጣጠር የያዙትን እቅድ ያነሱ ሲሆን፤ የአሜሪካ አስተዳር በጺዮናዊ አስተዳር ተገፋፍቶ ያወጣው እቅድ መሆኑን እና ለውይይት የማይበቃ እርባና ቢስ መሆኑንም አስታውቀዋል።
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1
ቱርኩ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን “የትኛውም ኃይል ፍልስጤማውያንን ከትውልድ ሀገራቸው ማስወጣት አይችልም” ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ትራምፕ ጋዛን ለመቆጣጠር የያዙትን እቅድ ውድቅ በማድረግ መግለጫ ሰጥተዋል።
ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን በመግለጫቸውም “የትኛውም አይነት ኃይል የጋዛ ነዋሪዎችን ከዘላለማዊ የትውልድ ሀገራቸው ማስወጣት አይችልም” ሲሉ አረጋግጠዋል።
“ጋዛ፣ ዌስት ባንክ እና ምስራቅ እየሩሳሌም የፍልስጤማውያን ናቸው” ሲሉም ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን ትናንት ምሽት በኢስታቡል በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን ትራምፕ ፍሊስጠየማውያንን ወደ ሌላ ቦታ በማዘዋወር ጋዛን ለመቆጣጠር የያዙትን እቅድ ያነሱ ሲሆን፤ የአሜሪካ አስተዳር በጺዮናዊ አስተዳር ተገፋፍቶ ያወጣው እቅድ መሆኑን እና ለውይይት የማይበቃ እርባና ቢስ መሆኑንም አስታውቀዋል።
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1