በውስጥ በደረሰኝ መረጃ መሠረት በምዕራብ ሸዋ ዞን አንድ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ከግንድበረት ወደ ጊንጪ ከ70ሰዎች በላይ ጭኖ ሲጓዝ በፍሬን ምክንያት ጭሊሞ ጫካ ጫፍ ላይ ተገልብጦ ከባድ አደጋ ደርሷል።
ከ10 በላይ ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀረ እና ከ30 በላይ እንደተጎዱ ነግረውኛል።ያሳዝናል።
https://youtu.be/0PM_hbjNNXo
https://youtu.be/0PM_hbjNNXo
ከ10 በላይ ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀረ እና ከ30 በላይ እንደተጎዱ ነግረውኛል።ያሳዝናል።
https://youtu.be/0PM_hbjNNXo
https://youtu.be/0PM_hbjNNXo