TGStat
TGStat
Введите текст для поиска
Расширенный поиск каналов
Russian
Язык сайта
Russian
English
Uzbek
Вход на сайт
Каталог
Каталог каналов и чатов
Поиск каналов
Добавить канал/чат
Рейтинги
Рейтинг каналов
Рейтинг чатов
Рейтинг публикаций
Рейтинги брендов и персон
Аналитика
Поиск по публикациям
Мониторинг Telegram
Игровой уголок
Все свежие новости из мира игр!
Подписаться
реклама
Канал "Работа в Техасе"
Вакансии в Остине Далласе и Хьюстоне
@texas_jobs
реклама
Стихи твоего настроения
Меня зовут Ника, и это мой авторский блог о поэзии №1
Перейти на канал
реклама
Статистика
Избранное
Addis Ababa Education Bureau
@wwwAddisAbabaeducationbureau
Гео и язык канала:
Эфиопия, Амхарский
Категория:
не указана
ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ትምህርት ቤት ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የትምህርት መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡
Связанные каналы
|
Похожие каналы
Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Избранное
Это ваш канал?
Подтвердить
История канала
Фильтр публикаций
Выбрать месяц
Сентябрь 2024
Август 2024
Июль 2024
Июнь 2024
Май 2024
Апрель 2024
Март 2024
Февраль 2024
Январь 2024
Декабрь 2023
Ноябрь 2023
Октябрь 2023
Сентябрь 2023
Август 2023
Июль 2023
Июнь 2023
Май 2023
Апрель 2023
Март 2023
Февраль 2023
Январь 2023
Декабрь 2022
Ноябрь 2022
Октябрь 2022
Сентябрь 2022
Август 2022
Июль 2022
Июнь 2022
Май 2022
Апрель 2022
Март 2022
Февраль 2022
Январь 2022
Декабрь 2021
Ноябрь 2021
Октябрь 2021
Сентябрь 2021
Август 2021
Июль 2021
Июнь 2021
Май 2021
Апрель 2021
Март 2021
Февраль 2021
Январь 2021
Декабрь 2020
Ноябрь 2020
Октябрь 2020
Сентябрь 2020
Август 2020
Июль 2020
Июнь 2020
Май 2020
Скрывать удаленные
Скрывать репосты
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 09:54
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
በትምህርት ቤቱ በነበረው የማስጀመሪያ መርሀ ግብር የአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አስፋው ኩማን ጨምሮ የአራዳ ክፍለ ከተማ ዋና አፈጉባኤ አቶ ደሳለኝ አገኘው እና የትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ደበሌ የተገኙ ሲሆን ለተማሪዎች ደብተር እና ዩኒፎርምን ጨምሮ ሌሎች ቁሳቁሶች ተሰራጭቷል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
4.9k
0
0
3
13
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 09:54
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
በከተማ አስተዳደሩ የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን በዛሬው እለት በይፋ ተጀመረ።
(መስከረም 6/2017 ዓ.ም) ትምህርቱ በሁሉም የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች የተጀመረ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ማኔጅመንት አባላት በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች ጋር በመሆን የመማር ማስተማር ሂደቱን በድምቀት አስጀምረዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ እና የቢሮ ኃላፊ ተወካይ ወይዘሮ ታጋይቱ አባቡ በዳግማዊ ሚኒሊክ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተገኝተው ትምህርቱን ባስጀመሩበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙ አጠቃላይ የትምህርት ማህበረሰቡ አካላት ለ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን እንኳን በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን በ2017 ዓ.ም የትምህርት አመት በ2016 ዓ.ም የነበሩንን ጠንካራ ጎኖች በማስቀጠል ውጤታማ ስራ መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
ምክትል ቢሮ ኃላፊዋ አክለውም በ2017 ዓ.ም የትምህርት አመት ተማሪዎች ለትምህርት አገልግሎት ከሚጠቀሙባቸው የመማሪያ ቁሳቁሶች ባሻገር የሞባይል ስልኮችን ጨምሮ ሌሎች የተከለከሉ ነገሮችን ይዘው መምጣት እንደማይችሉ ጠቁመው ቢሮው በ2017 ዓ.ም የትምህርት አመት የተማሪዎችን ውጤትና ስነምግባር ለማሻሻል ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ መስራቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አመላክተዋል።
4.2k
0
3
2
6
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 09:32
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
5k
0
0
1
4
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 09:32
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
የሰኞ ማለዳ የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡
(መስከረም 6/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የሰኞ ማለዳ ከስራ ሰዓት መግቢያ በፊት የሚያዘጋጀው የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን በመድረኩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል።
በመርሀ ግብሩ ላይ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ማድረግ የሚኖረዉን ጠቀሜታ እና በቀላሉ በሰራተኞች ሊተገቡ የሚችሉ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን ሰነድ በወ/ት ኤልሳቤት በዮራ በቢሮ የስፖርት ባለሙያ አማካኝነት ከቀረበ እና ሰራተኞች ቀላል የሚባሉ የስፖርት እንቅስቃሴዎችን በተግባር እንዲያሳዩ ተደረጋል፡፡
በመድረኩ ማጠቃለያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የስነ ምግባርና ጸረ ሙሰና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ አስራት ሽፈራው በተግባር የተገለጸ እና ብቁና ንቁ እንዲሁም ጤናማ ለመሆን የሚያግዝ እውቀት መሸመት የተቻለበት የዕውቀት ሽግግር መድረክ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
4.8k
0
0
14
Addis Ababa Education Bureau
15 Sep, 09:56
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
https://vm.tiktok.com/ZMhRtvrr4/
This post is shared via TikTok Lite. Download TikTok Lite to enjoy more posts:
https://www.tiktok.com/tiktoklite
TikTok · user3576024140337
Check out user3576024140337’s video.
16.7k
0
7
20
84
Addis Ababa Education Bureau
15 Sep, 06:50
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
በመጨረሻም እንኳን ለመውሊድ በዓል አደረሳችሁ እያልኩ በዓሉ የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የጤና እና የመረዳዳት እንዲሆን እመኛለሁ፡፡
አመሰግናለሁ!
ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ደሙ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
18.2k
0
3
3
63
Addis Ababa Education Bureau
15 Sep, 06:50
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1 ሺህ 499ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
(መስከረም 5/2017 ዓ.ም) በዓሉን ስናከብር የነብዩ መሐመድ የፍቅርና የአብሮነት አስተምሮትን በመተግበር ምንጊዜም እንደምናደርገው ለወገኖቻችን ያለንን ፍቅር የምንገልፅባቸውን የበጎነት ፣ የልግስናና የቸርነት ተግባራትን በማከናወን ፤ አብሮነትን ፣ ወንድማማችነትንና መተሳሰብን በማጠናከር ሊሆን ይገባል።
ከዚህም ጎን ለጎን በከተማ አስተዳደሩ የፊታችን ሰኞ የምንጀምረውን የ2017 የትምህርት ዘመን የትምህርት ልማት ስራ ውጤታማ እንዲሆን የሚጠበቅብንን ሁሉ በማድረግና እጅ ለእጅ ተያይዘን ለላቀ አፈጻጸም በመትጋትም ጭምር መሆን ይኖርበታል፡፡
በ2016 የትምህርት ዘመን ካስመዘገብናቸው አፈጻጸሞች በመነሳት በ2017 የትምህርት ዘመንም በቅንጅታዊ አስራር ፤ በመሰናሰልና በትጋት በመስራት የላቀ አፈጻጸም እንዲመዘገብ እንደምናደርግ ምንም ጥርጥር የለኝም፡፡
17.3k
0
11
2
71
Addis Ababa Education Bureau
14 Sep, 15:31
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
የ2017 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ መስከረም 6/1/2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡
(መስከረም 4/2017 ዓ.ም) ለትምህርት ባለድርሻ አካላት በሙሉ እንኳን ለ2017 የትምህርት ዘመን አደረሳችሁ እያልን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ መስከረም 6/1/2017 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ቤቶች የሚጀመር መሆኑን እንገልጻለን፡፡
መልካም የትምህርት ዘመን እንዲሆን እንመኛለን፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
43.8k
1
832
36
317
Addis Ababa Education Bureau
14 Sep, 14:46
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
በስትራቴጂክ እቅዱ የሁሉም ባለድርሻ ተግባርና ኃላፊነት በዝርዝር በመቀመጡ የውይይቱ ተሳታፊዎች በተቀመጠላቸው ተግባር መሰረት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ በመወጣት ተማሪዎችን በሁለቱ የትምህርት አይነቶቹ ውጤታማ ማድረግ እንደሚገባቸው አመላክተዋል።
ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎች በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ የተዘጋጀ ስትራቴጂክ እቅድ የአጠቃላይ ትምህርት መረጃ ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በሆኑት በዶክተር ቢኒያም አወቀ አማካይነት በዝርዝር ቀርቦ ውይይት ከመካሄዱ ባሻገር የተለያዩ አስተያየቶችና ጥያቄዎች የተነሱ ሲሆን ለቀረቡ ጥያቄዎች በኃላፊዎች ምላሽ ተሰቷል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
21.2k
0
10
5
35
Addis Ababa Education Bureau
14 Sep, 14:46
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎች በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ በተዘጋጀው ስትራቴጂክ እቅድ ዙሪያ የሚደረገው ውይይት ዛሬም ቀጥሎ ተካሂዷል።
(መስከረም 4/2017ዓ.ም) በዛሬው ውይይት የክፍለ ከተማ ስርአተ ትምህርት ትግበራ ቡድን መሪዎችና አስተባባሪዎችን ጨምሮ የወረዳ ስርአተ ትምህርት ቡድን መሪዎች እና በየደረጃው የሚገኙ ሱፐርቫይዘሮች ተሳታፊ ሆነዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አሊ ከማል በመርሀ ግብሩ መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት በከተማ አስተዳደሩ የተማሪዎች ውጤት ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እያሳየ እንደሚገኝ እና ዘንድሮ በ12ኛ ክፍል ውጤትም በአዲስ አበባ ደረጃ 21.4% ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ከማስመዝገባቸው ባሻገር በ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተስፋ ሰጪ ውጤት መመዝገቡን አስታውቀዋል።
ምክትል ቢሮ ኃላፊው አያይዘውም የተማሪዎች ውጤት መሻሻል እያሳየ ቢገኝም በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች የሚፈለገው ውጤት እየተመዘገበ ባለመሆኑ ቢሮው ተማሪዎች በሁለቱ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ ስትራቴጂ ነድፎ ወደ ተግባር መግባቱን ጠቁመው ተማሪዎች በሁለቱ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ መሆን ከቻሉ በሌሎች የትምህርት አይነቶች የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ የሚኖረው አስተዋጽኦ ከፍተኛ በመሆኑ በስትራቴጂክ ዕቅዱ የተቀመጡ ዝርዝር ጉዳዮችን መሰረት በማድረግ ወደተግባር መግባት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
ምክትል ቢሮ ኃላፊ እና የቢሮ ኃላፊ ተወካይ ወይዘሮ ታጋይቱ አባቡ በበኩላቸው ስትራቴጂው በ2016 ዓ.ም በየትምህርት አይነቱ የነበረውን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ውጤት ትንተና መነሻ አድርጎ መዘጋጀቱን ገልጸው
17.3k
0
6
42
Addis Ababa Education Bureau
14 Sep, 14:18
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
የቢሮው የአፋን ኦሮሞ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ስርአተ ትምህርት ባለሙያ አቶ ፍሰሀ አለማየሁ በበኩላቸው የመርሀ ግብሩ ተሳታፊዎች በትምህርት አይነቱ በተዘጋጀው የተማሪዎች የመለማመጃ ደብተርም ሆነ በመምህር መምሪያ ይዘት ላይ በቂ ግንዛቤ ይዘው በየትምህርት ቤቱ በተመሳሳይ ሁኔታ የማስተዋወቅ ስራ እንደሚሰሩ ገልጸው ቢሮው በቀጣይ በቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በመገኘት አተገባበሩን የሚከታተል መሆኑን አስገንዝበዋል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
17.2k
0
2
3
33
Addis Ababa Education Bureau
14 Sep, 14:18
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
18.5k
0
8
Показано
12
последних публикаций.
Показать больше
125 357
подписчиков
Статистика канала
Популярное в канале
Пост #16639: Фото
አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታችሁን በሚከተሉት የውጤት መግለጫ አማራጮች ከጳጉሜ 4 ቀን ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ማየት ትችላላችሁ። (ጷጉሜ 4/20...
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ፡፡ (ጷጉሜ 4/2016 ዓ.ም) የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡...
ሀላፊዉ አክለዉም ትምህርት ቤቶቻችንን የበለጠ ለማሳደግ በ2016 የትምህርት ዘመን የተከናወኑ ተግባራትን በማሳደግ እና ያሉንን አቅሞች በሙሉ አሟጦ በመጠቀ...
የ2017 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ መስከረም 6/1/2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡ (መስከረም 4/2017 ዓ.ም) ለትምህርት ባለድርሻ አካላት በሙሉ ...