🎈🎈🎈 🎈🎈🎈
ስማኝ ወንድሜ ስሚኝ ውድ እህቴ
✍ አንተ ወንድሜ ስልክ ምትደውለውና መልክት የምትልክላት ለምንድን ነው የእውነት ምትወዳት ከሆነ የቀድሞውን ስህተት ማስተካከል ከፈለክ በቤተሰብ በኩል ሂደህ በሩን አንኳኳ...
አላህ እንዳለው ወደ ቤቱ ኑ በበሩ በኩል አለበለዚያ ግኑኝነትህን አቋረጥ የሸይጧንን በር ዝጋው።
አንችም እህቴ እንደሚወድሽ ካወቅሽ እንዲያገባሽ ጠይቂው እንዲያገባሽ ስጠይቂው አላስፈላጊ ምክኛቶችን የሚደረገድርልሽ ከሆነ አይወድሽም ማለት ነው። ለሃራም ነገር እያመቻቸሽ መሆኑን አትርሺ።
እሽ ብሎ እንደሚያገባሽ ከነገረሽ ጥሩ ባስቸኳይ ወደ ትዳር ግቢ ግን ያገባኛልና ብለሽ አላስፈላጊ ግኑኝነት እንዳታገርጊ ሂወትሽን ታበላሽዋለሽ አደራሽን አደራሽን እህቴ በዚህ ምንገድ ስህተት እንዳትሰሪ።
ብዙዎች ያገባኛል በሚል ምክንያት ያለ ሂጃብ ፎቶ ይልካሉ ተገናኝተው ይተቃቀፋሉ ይሳሳማሉ ብዙ ድምበር ያለፉ ነገሮችን ያደርጋሉ ዚና ሳይቀር።❗️
ሱብሃላህ ቆይ ከመቼ ወዲህ ነው ሃላል በሃራም መንገድ ተሳክቶ የሚያውቀው።ቢሳካስ እንዴት ነው ደስተኛ መሆን ሚቻለው። በጣም የሚያሳዝነው ያለ ሂጃብ ተገላልጠው ፎቶ ይልኩና በኋላ ከዚህ ሃራም ምንገድ ለመውጣት ሲፈልጉ ከተለየሽኝ ከኔጋ ያለውን የሚስጥር ፎቶ ባደባባይ አወጣዋለሁ ብሎ ያስፈራራታል።
ተገናኝተን አብረን ጊዜ ካላሳለፍን በሚዲያ አሰራጨዋለሁ እያለ ያስፈራራታል አስቡት ያኔ ምንም የማታውቀዋ ልጅ ሳትፈልገው ሀራም ነገር ትሰራለች ከአላህ ፊት መዋረድን ረስታ በሰው ዘንድ መዋረድን ትፈራለች። አስቡት በራሷ ፎቶ የማትወጣው መቀመቅ ውስጥ ትገባለች።
እና እባካችሁ ተጠንቀቁ እህቶቼ ፎቶ መላላክም ይቅርባችሁ።
ወላሂ እህቴ በዚህ መንገድ አልፈሽ ሰላም እሆናለሁ ብለሽ እንዳታስቢ የገቡበትም በጭንቀት ተወጥረው ነው ያሉት ስራ ራሱ መስራት አቅቷቸው። ወላሂ ሂወት ምስቅልቅል ነው ሚያወጣው አግብተሽም ጭንቀቱ አይተውሽም አደራሽን ይሄን መንገድ እንዳትሄጂው።
በዚህም መንገድ ላይ ከሆንሽ ተውበት አድርገሽ ወደ አላህ ተመለሽ አንዴ ወንጀል ሰርቻለሁ ማን ያገባኛል ከተበላሸሁ በኃላ ብለሽ እንዳታስቢ ወላሂ ወደ አላህ ከመጣሽ አላህ አይተውሽም በደስታ ነው ሚቀበልሽ።
ከዚህ ውጭም መፍትሄ የለም ሂወትሽም ሚስተካከለው በዚህ መንገድ ብቻ ነው።
እና እህቴ በቶሎ አግባኝ በይው ማግባት ካልቻለ እራቂው ሌሎች የውሸት ምክኛቶችን የሚያቀርብልሽ ከሆነ ባስቸኳይ አቋርጭ የሚፈልግሽ ለግዚያዊ ስሜቱ ማብረጃ ነው ማለት ነው።
የሚወድሽ ከሆነ ሲያቀርባቸው የነበሩትን የውሸት ምክንያቶች አስተካክሎ ያገባሻል።
ንቂ እህቴ እስከመቼ ትዘናጊያለሽ ወላሂ በዚህ መንገድ ብዙ ሴቶች እያለቀሱ ነው።
በውስጥ መስመር በዚህ መንገድ የሚያማክሩኝ ሴቶችን ብትሰሙ ወላሂ በጣም ታዝናላችሁ እምባየ ሁሉ ይቀድመኛል። ባለትዳር ሁነው ልጅ ኑሯቸው ከካፊር ጋር ሚማግጡ ሁሉ አጋጥሞኛል አስቡት ይሄን ያክል ድምበር አልፈናል።❗️
በጣም አዘንኩ በሙስሊሙ ሁኔታ።
እና ውድ እህቴ ይህ ያለሽበትን ትንሽም ብትሆን ከሃራም ፍቅር ግኑኝነት ካልወጣሽ ነገ አንቺም እንደተራ ነገር አይተሽው ትዳር ላይ ሁነሽም ከዚህ ሃራም ልትገቢበት ትችያለሽ። አላህ ይጠብቀን ለማሰብም ይከብዳል ግን የሸይጧንን መንገድ የምንከተል ከሆነ ሂጃባችንን በስርዓት የማንለብስ ከሆነ በቀላሉ ስለምንከፋፈት ወደዛ ምንገድ የማንገባበት ምክንያት አይኖርም እና ሙስሊሟ እህቴ ሆይ ሂጃብሽን አጥብቀሽ ያዢ።
ወላሂ ሂጃብሽ በጣም ነው ሚጠቅምሽ።
ቁጥብ ከሆንሽ ማንም እንደፈለገ አይጫወትብሽም ያከብሩሻል።
አንተም ወንድሜ ማትወዳት/ማታገባት ከሆነ አትጫወትባት በእህትህ እንዲደርስ የማትፈልገውን በሌሎች ሴቶችም ላይ አታድርግ አላህን ፍራ የምትወዳት ከሆነ አግባት አገባታለሁና ብለህም እሷን ማግኜት እና በስልክ በሚዲያ ጊዜህን ከማጥፋት ተቆጠብ።
እና እህቴ ይበቃሻል ከአላህ ጋር ዛሬ ታረቂ ከዚህ በላይ በሀራም መንገድ አትሂጂ ገና እየገባሽ ከሆነም በቶሎ አቋርጪው። ውድ እህቴ አንችኮ በተረጋጋ ሁኔታ ላይ ነበርሽ ለምን ወደዚህ አስቀያሚ የሸይጧን መንገድ ገብተሽ ይችን ውድ ህይወትሽን ታበላሻታለሽ።
በዚህ መንገድ ስንገባ መጀመሪያ ደስተኛ የሆን ይመስለናል ግን ወላሂ ጊዜያዊ ደስታ ብቻ ነው። እህቴ በሃራም መንገድ ገብተሽ ይችን አጭር ህይወት በጭንቀትና በጥበት የባሰ አታሳጥሪያ።❗️
በሀራም የተነካካ ነገር መጨረሻው አያምርም ብታገቢም አላህ ለትዳርሽ ጥፍጥና አይሰጥሽም ምክንያቱም አላህን እያስከፋሽ ነው የጀመርሺው እና እህቴ ይሄን የሃራም በር ባስቸኳይ ዝጊው።❗️
መልክቱን ሼር አድርጉት ብዙ እህትና ወንድሞች ተዘፍቀውበት ያለው የሀራም ግንኙነት ነው። ለዚና መስፋፋትም ትልቁ መንስኤ እየሆነ የመጣው ይሄው ቦይ ፍሬንድ ገርል ፍሬንድ ነው(የሃራም ፍቅር)።
አላህ ይጠብቀን
አላህ የበለጠ ያውቃል
copied
@yasin_nuru @yasin_nuru
ስማኝ ወንድሜ ስሚኝ ውድ እህቴ
✍ አንተ ወንድሜ ስልክ ምትደውለውና መልክት የምትልክላት ለምንድን ነው የእውነት ምትወዳት ከሆነ የቀድሞውን ስህተት ማስተካከል ከፈለክ በቤተሰብ በኩል ሂደህ በሩን አንኳኳ...
አላህ እንዳለው ወደ ቤቱ ኑ በበሩ በኩል አለበለዚያ ግኑኝነትህን አቋረጥ የሸይጧንን በር ዝጋው።
አንችም እህቴ እንደሚወድሽ ካወቅሽ እንዲያገባሽ ጠይቂው እንዲያገባሽ ስጠይቂው አላስፈላጊ ምክኛቶችን የሚደረገድርልሽ ከሆነ አይወድሽም ማለት ነው። ለሃራም ነገር እያመቻቸሽ መሆኑን አትርሺ።
እሽ ብሎ እንደሚያገባሽ ከነገረሽ ጥሩ ባስቸኳይ ወደ ትዳር ግቢ ግን ያገባኛልና ብለሽ አላስፈላጊ ግኑኝነት እንዳታገርጊ ሂወትሽን ታበላሽዋለሽ አደራሽን አደራሽን እህቴ በዚህ ምንገድ ስህተት እንዳትሰሪ።
ብዙዎች ያገባኛል በሚል ምክንያት ያለ ሂጃብ ፎቶ ይልካሉ ተገናኝተው ይተቃቀፋሉ ይሳሳማሉ ብዙ ድምበር ያለፉ ነገሮችን ያደርጋሉ ዚና ሳይቀር።❗️
ሱብሃላህ ቆይ ከመቼ ወዲህ ነው ሃላል በሃራም መንገድ ተሳክቶ የሚያውቀው።ቢሳካስ እንዴት ነው ደስተኛ መሆን ሚቻለው። በጣም የሚያሳዝነው ያለ ሂጃብ ተገላልጠው ፎቶ ይልኩና በኋላ ከዚህ ሃራም ምንገድ ለመውጣት ሲፈልጉ ከተለየሽኝ ከኔጋ ያለውን የሚስጥር ፎቶ ባደባባይ አወጣዋለሁ ብሎ ያስፈራራታል።
ተገናኝተን አብረን ጊዜ ካላሳለፍን በሚዲያ አሰራጨዋለሁ እያለ ያስፈራራታል አስቡት ያኔ ምንም የማታውቀዋ ልጅ ሳትፈልገው ሀራም ነገር ትሰራለች ከአላህ ፊት መዋረድን ረስታ በሰው ዘንድ መዋረድን ትፈራለች። አስቡት በራሷ ፎቶ የማትወጣው መቀመቅ ውስጥ ትገባለች።
እና እባካችሁ ተጠንቀቁ እህቶቼ ፎቶ መላላክም ይቅርባችሁ።
ወላሂ እህቴ በዚህ መንገድ አልፈሽ ሰላም እሆናለሁ ብለሽ እንዳታስቢ የገቡበትም በጭንቀት ተወጥረው ነው ያሉት ስራ ራሱ መስራት አቅቷቸው። ወላሂ ሂወት ምስቅልቅል ነው ሚያወጣው አግብተሽም ጭንቀቱ አይተውሽም አደራሽን ይሄን መንገድ እንዳትሄጂው።
በዚህም መንገድ ላይ ከሆንሽ ተውበት አድርገሽ ወደ አላህ ተመለሽ አንዴ ወንጀል ሰርቻለሁ ማን ያገባኛል ከተበላሸሁ በኃላ ብለሽ እንዳታስቢ ወላሂ ወደ አላህ ከመጣሽ አላህ አይተውሽም በደስታ ነው ሚቀበልሽ።
ከዚህ ውጭም መፍትሄ የለም ሂወትሽም ሚስተካከለው በዚህ መንገድ ብቻ ነው።
እና እህቴ በቶሎ አግባኝ በይው ማግባት ካልቻለ እራቂው ሌሎች የውሸት ምክኛቶችን የሚያቀርብልሽ ከሆነ ባስቸኳይ አቋርጭ የሚፈልግሽ ለግዚያዊ ስሜቱ ማብረጃ ነው ማለት ነው።
የሚወድሽ ከሆነ ሲያቀርባቸው የነበሩትን የውሸት ምክንያቶች አስተካክሎ ያገባሻል።
ንቂ እህቴ እስከመቼ ትዘናጊያለሽ ወላሂ በዚህ መንገድ ብዙ ሴቶች እያለቀሱ ነው።
በውስጥ መስመር በዚህ መንገድ የሚያማክሩኝ ሴቶችን ብትሰሙ ወላሂ በጣም ታዝናላችሁ እምባየ ሁሉ ይቀድመኛል። ባለትዳር ሁነው ልጅ ኑሯቸው ከካፊር ጋር ሚማግጡ ሁሉ አጋጥሞኛል አስቡት ይሄን ያክል ድምበር አልፈናል።❗️
በጣም አዘንኩ በሙስሊሙ ሁኔታ።
እና ውድ እህቴ ይህ ያለሽበትን ትንሽም ብትሆን ከሃራም ፍቅር ግኑኝነት ካልወጣሽ ነገ አንቺም እንደተራ ነገር አይተሽው ትዳር ላይ ሁነሽም ከዚህ ሃራም ልትገቢበት ትችያለሽ። አላህ ይጠብቀን ለማሰብም ይከብዳል ግን የሸይጧንን መንገድ የምንከተል ከሆነ ሂጃባችንን በስርዓት የማንለብስ ከሆነ በቀላሉ ስለምንከፋፈት ወደዛ ምንገድ የማንገባበት ምክንያት አይኖርም እና ሙስሊሟ እህቴ ሆይ ሂጃብሽን አጥብቀሽ ያዢ።
ወላሂ ሂጃብሽ በጣም ነው ሚጠቅምሽ።
ቁጥብ ከሆንሽ ማንም እንደፈለገ አይጫወትብሽም ያከብሩሻል።
አንተም ወንድሜ ማትወዳት/ማታገባት ከሆነ አትጫወትባት በእህትህ እንዲደርስ የማትፈልገውን በሌሎች ሴቶችም ላይ አታድርግ አላህን ፍራ የምትወዳት ከሆነ አግባት አገባታለሁና ብለህም እሷን ማግኜት እና በስልክ በሚዲያ ጊዜህን ከማጥፋት ተቆጠብ።
እና እህቴ ይበቃሻል ከአላህ ጋር ዛሬ ታረቂ ከዚህ በላይ በሀራም መንገድ አትሂጂ ገና እየገባሽ ከሆነም በቶሎ አቋርጪው። ውድ እህቴ አንችኮ በተረጋጋ ሁኔታ ላይ ነበርሽ ለምን ወደዚህ አስቀያሚ የሸይጧን መንገድ ገብተሽ ይችን ውድ ህይወትሽን ታበላሻታለሽ።
በዚህ መንገድ ስንገባ መጀመሪያ ደስተኛ የሆን ይመስለናል ግን ወላሂ ጊዜያዊ ደስታ ብቻ ነው። እህቴ በሃራም መንገድ ገብተሽ ይችን አጭር ህይወት በጭንቀትና በጥበት የባሰ አታሳጥሪያ።❗️
በሀራም የተነካካ ነገር መጨረሻው አያምርም ብታገቢም አላህ ለትዳርሽ ጥፍጥና አይሰጥሽም ምክንያቱም አላህን እያስከፋሽ ነው የጀመርሺው እና እህቴ ይሄን የሃራም በር ባስቸኳይ ዝጊው።❗️
መልክቱን ሼር አድርጉት ብዙ እህትና ወንድሞች ተዘፍቀውበት ያለው የሀራም ግንኙነት ነው። ለዚና መስፋፋትም ትልቁ መንስኤ እየሆነ የመጣው ይሄው ቦይ ፍሬንድ ገርል ፍሬንድ ነው(የሃራም ፍቅር)።
አላህ ይጠብቀን
አላህ የበለጠ ያውቃል
copied
@yasin_nuru @yasin_nuru