"አቤቱ፥ ምሕረትህን እንዴት አበዛህ!
የሰው ልጆች በክንፎችህ ጥላ ይታመናሉ።ከቤትህ ጠል ይጠጣሉ፥ ከተድላም ፈሳሽ ታጠጣቸዋለህ።የሕይወት ምንጭ ከአንተ ዘንድ ነውና፤
በብርሃንህ ብርሃንን እናያለን።''
(መዝሙረ ቅዱስ ዳዊት ፴፮፥፯-፱)
የሰው ልጆች በክንፎችህ ጥላ ይታመናሉ።ከቤትህ ጠል ይጠጣሉ፥ ከተድላም ፈሳሽ ታጠጣቸዋለህ።የሕይወት ምንጭ ከአንተ ዘንድ ነውና፤
በብርሃንህ ብርሃንን እናያለን።''
(መዝሙረ ቅዱስ ዳዊት ፴፮፥፯-፱)