Репост из: የሕያ ኢብኑ ኑህ - Yahya Ibnu Nuhe
ተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል ከብሮድካስት ባለስልጣን ፍቃድ አውጥቶ የሚሰራ ህጋዊ ሚዲያ ነው። ይህ ሚዲያ ከተራ ዩቲዩበር እንኳን የማይጠበቅ የበሬ ወለደ ትርክት ዩቲዩቡ ላይ ለጥፏል። ከሰሞኑ በነበሩ ጉዳዮች ቤተ ክርስቲያን ላይ ፍለጠው ቁረጠው ያለ ግለሰብም የለም። የብሮድካስት ባለስልጣን በዚህ አይነት ግጭት ቀስቃሽ ተግባር ላይ እርምጃ እንደሚወስድ እጠብቃለሁ። ዋናው ጉዳይ ግን ነውረኛ ተግባር የፈጸመውን ልጅ ለመከላከል የሚሄዱበት ርቀት ምክንያቱ ምንድን ነው? የሚለው ነው። የተወሰነውን ልንገራችሁ፦
ሚዲያውን ከመመስረት ጀምሮ በበላይ ጠባቂነት እየመሩ የሚገኙት ከሲኖዶሱ ሊቀጳጳሳት መካከል የሆኑት አቡነ ሄኖክ ናቸው። አቡነ ሄኖክ ደግሞ የምዕራብ አርሲ ሀገር ስብከት ሊቀጳጳስ የነበሩ ሰው ናቸው። ታዲያ ይህ ነውረኛ ግለሰብ (እፎይ) ከየት መጣ ብለው ከጠየቁ ደግሞ መልሱ "ከአርሲ" የሚል ነው። ነውሩን ለመከላከል በሚያደርጉት ግብታዊ ጥረት ሳቢያ ብልግናውን መዋቅራዊ እያደረጉት ነው፥ ያሳዝናል።
⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻
https://t.me/Yahyanuhe
ሚዲያውን ከመመስረት ጀምሮ በበላይ ጠባቂነት እየመሩ የሚገኙት ከሲኖዶሱ ሊቀጳጳሳት መካከል የሆኑት አቡነ ሄኖክ ናቸው። አቡነ ሄኖክ ደግሞ የምዕራብ አርሲ ሀገር ስብከት ሊቀጳጳስ የነበሩ ሰው ናቸው። ታዲያ ይህ ነውረኛ ግለሰብ (እፎይ) ከየት መጣ ብለው ከጠየቁ ደግሞ መልሱ "ከአርሲ" የሚል ነው። ነውሩን ለመከላከል በሚያደርጉት ግብታዊ ጥረት ሳቢያ ብልግናውን መዋቅራዊ እያደረጉት ነው፥ ያሳዝናል።
⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻
https://t.me/Yahyanuhe