አከራካሪ የነበረው የሙስና ወንጀል ክርክር ትርጉም ተሰጠው!!
~~
በሙስና ወንጀል ጊዜ የተገኘ ጥቅም ከፍተኛ ነው ብሎ ለመፈረጅ የቅጣት አወሳሰን ማንዋሉ ላይ ያለውን መሰረት በማድረግ ሳይሆን መወሰን ያለበት ጥቅሙ በተገኘበት በወቅ ገንዘቡ ያለውን የመግዝት አቅም ግምት ውስጥ በማስገባት ነው።
በዚህ የሰበር ውሳኔ መሰረት 203 ሺ ብር ከፍተኛ ጥቅም አይባልም ተብሏል።ቅጣት አወሳሰን ማንዋሉ ግን ከብር 100 ሺ በላይ ከፍተኛ ጥቅም ተብሎ እንዲወሰድ ያስቀምጥ ነበር።
ከብር 100ሺ በላይ ጥቅም ያገኘ ተከሳሽን ዐ.ህግ ጉዳቱ ከፍተኛ ነው ዋስትና በህግ ይከልከል በሚል ሲያሳስቡ እና ፍርድቤትም ሲቀበል ይታይ ነበር።
~~
በሙስና ወንጀል ጊዜ የተገኘ ጥቅም ከፍተኛ ነው ብሎ ለመፈረጅ የቅጣት አወሳሰን ማንዋሉ ላይ ያለውን መሰረት በማድረግ ሳይሆን መወሰን ያለበት ጥቅሙ በተገኘበት በወቅ ገንዘቡ ያለውን የመግዝት አቅም ግምት ውስጥ በማስገባት ነው።
በዚህ የሰበር ውሳኔ መሰረት 203 ሺ ብር ከፍተኛ ጥቅም አይባልም ተብሏል።ቅጣት አወሳሰን ማንዋሉ ግን ከብር 100 ሺ በላይ ከፍተኛ ጥቅም ተብሎ እንዲወሰድ ያስቀምጥ ነበር።
ከብር 100ሺ በላይ ጥቅም ያገኘ ተከሳሽን ዐ.ህግ ጉዳቱ ከፍተኛ ነው ዋስትና በህግ ይከልከል በሚል ሲያሳስቡ እና ፍርድቤትም ሲቀበል ይታይ ነበር።