Amhara Media Corporation


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Новости и СМИ


አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Новости и СМИ
Статистика
Фильтр публикаций


ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ስታርት አፕ ኢትዮጵያ አውደ ርእይን ጎበኙ።

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/57654/


"አሥተዳደራዊ ፍትሕ የማኅበራዊ ፍትሕ የማዕዘን ድንጋይ ነው" አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/57633/


"አናልፍም የሚለውን አመለካከት ሰብረን ለማለፍ እንሠራለን" ተማሪ ዜና አላምረው

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/57630/


በ22ተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ፋሲል ከነማን ከአዳማ ከተማ የሚያገናኘው ጨዋታ ትኩረት አግኝቷል።

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/sport/840/


የመድኃኒት መላመድ ዓለም አቀፋዊ አሳሳቢነት!

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/57610/


"የትልቅ ጨዋታ ኮከቦች"

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/sport/833/


#አንኳር
“የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ስምሪት ችግሮችን የሚፈታ አመራር ለመገንባት የሚያስችል ግብዓት ተገኝቶበታል”
ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!


የብረት ምርትን ማሳደግ የሀገሪቷ የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲ አካል መኾኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ተናገሩ።

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/57581/


“ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም እንደ ሀገር ለጀመርነው የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና ዲጂታል ኢኮኖሚ ሥርዓት ግንባታ ፋይዳው የጎላ ነው” አቶ ተመሥገን ጥሩነህ

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/57578/


"በመስኖ ልማት በሄክታር እስከ 38 ኩንታል ማምረት ተችሏል" ግብርና ቢሮ

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/57559/


ትዕይንት ለዋጭ ቴክኖሎጂዎች

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/57553/


ከ5 ሺህ በላይ ደንብ የተላለፉ አሽከርካሪዎች መቀጣታቸውን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ትራንስፖር እና ሎጅስቲክስ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/57550/


የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች በየዞኖች በመውረድ የሕዝቡን ሰላም እና ልማት የሚያረጋግጥ ድጋፍ እና ክትትል ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገለጹ።

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/57547/


#አንኳር
"ህወሓት ወረራ የፈፀመባቸው የራያ አላማጣ፣ ራያ ባላ፣ ኦፍላ፣ ኮረም እና ዛታ አካባቢዎች የሀገሪቱ ሕገ መንግሥት ከመፅደቁ በፊት በነበሩ አሥተዳደራዊ መዋቅር እና አደረጃጀት በኀይል ጠቅልሎ ከመውሰድ ጀምሮ የዘር ማጥፋት ወንጀል እስከመፈጸም ድረስ አሰቃቂ ጥፋት የፈጸመባቸው አካባቢዎች ናቸው፡፡"
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት


#አንኳር
"የአማራ ክልል መንግሥት በተደጋጋሚ ከትግራይ ጊዜያዊ አሥተዳደር ጋር በፌደራል መንግሥት አማካኝነት ውይይት ለማድረግ በርካታ ሙከራዎች የተደረጉ ቢሆንም ህወሓት ይህን የሰላም አማራጭ ወደ ጎን በመተው የማንነት ጥያቄ ያለባቸውን የራያ አላማጣ፣ ራያ ባላ፣ ኦፍላ፣ ኮረም እና ዛታ አካባቢዎች ላይ ወረራ ፈፅሟል፡፡"
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት


“የትምህርት ቤት ምገባ ተማሪዎችን ከትምህርት ማቋረጥ እየታደገ ነው” ተማሪዎች

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/57531/


አንድ ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ተወቅቶ ወደ አርሶ አደሩ ቤት መግባቱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ።

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/57524/


የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በሁሉም ዞኖች በመሰማራት ውጤታማ የድጋፍ እና ክትትል ሥራ ሲያከናውኑ መቆየታቸውን ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን ገለጹ።

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.ameco.et/57503/




#አንኳር
"ህወሓት የፕሪቶሪያውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ በማክበር በአጭር ጊዜ በወረራ የያዛቸውን አካባቢዎች ለቅቆ እንዲወጣ እየጠየቅን ይህ የማይኾን ከኾነ የአማራ ክልል መንግሥት እና ሕዝብ ከሌሎቹ ወንድምና እህት ኢትዮጵያዊያን ጋር በጋራ በመኾን ሀገርን ከማፍረስ መታደግና ሕዝባችንንም ከጥቃት ለመከላከል የምንገደድ መኾኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። "
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Показано 20 последних публикаций.