BREAKING 🚨
አማድ ዲያሎ ከጉዳቱ በአስገራሚ ፍጥነት አገግሟል።
በቀጣዩ ሳምንት ከዋናው ቡድን ጋር ልምምድ ይጀምራል እናም በ ኢሮፓ ሊጉ ማንቸስተር ዩናይትድ ከ አትሌቲክ ቢልባኦ ጋር ለሚደረገው የመጀመሪያ ዙር ጫወታ የመድረስ እድሉ ሰፊ ነው ።
አማድ ዲያሎ ከጉዳቱ በአስገራሚ ፍጥነት አገግሟል።
በቀጣዩ ሳምንት ከዋናው ቡድን ጋር ልምምድ ይጀምራል እናም በ ኢሮፓ ሊጉ ማንቸስተር ዩናይትድ ከ አትሌቲክ ቢልባኦ ጋር ለሚደረገው የመጀመሪያ ዙር ጫወታ የመድረስ እድሉ ሰፊ ነው ።
#𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 @Bisrat_Sport_offical