#SPHMMC
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም በአምስት የነርሲንግ ፖስት ቤዚክ ስፔሻሊቲ ማለትም በ Emergency & Critical Care Nursing, Operating Theater Nurse, Neonatal Nursing, Pediatric Nursing እና Surgical Nursing ለማሰልጠን ላወጣው ማስታወቂያ ያመለከታችሁና ዶክመንታችሁን ያስገባችሁ አመልካቾች በሙሉ የፅሑፍ እና የቃል ፈተና የሚሰጠው ነገ ጥር 29/2017 ዓ.ም ጠዋት 2፡30 በአካዳሚክ ጊቢ መሆኑን ኮሌጁ አሳውቋል።
ለፈተና ስትሔዱ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባችኋል።
✨ Share with your Friends
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም በአምስት የነርሲንግ ፖስት ቤዚክ ስፔሻሊቲ ማለትም በ Emergency & Critical Care Nursing, Operating Theater Nurse, Neonatal Nursing, Pediatric Nursing እና Surgical Nursing ለማሰልጠን ላወጣው ማስታወቂያ ያመለከታችሁና ዶክመንታችሁን ያስገባችሁ አመልካቾች በሙሉ የፅሑፍ እና የቃል ፈተና የሚሰጠው ነገ ጥር 29/2017 ዓ.ም ጠዋት 2፡30 በአካዳሚክ ጊቢ መሆኑን ኮሌጁ አሳውቋል።
ለፈተና ስትሔዱ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባችኋል።
✨ Share with your Friends