ይህ ሆን ተብሎ እየተደረገ ያለ ነው ምክንያቱም እንደሚታወቀው የረጅም ጊዜ የወሊድ መከላከያዎች ሴቶችን እስከመጨረሻው መሀን የማድረግ እድሉ በጣም ሰፊ ነው። ከስር ዜናውን አንብቡት።
በአማራ ክልል የመንግሥት ጤና ተቋማት ከፍተኛ የወሊድ መከላከያ መድሃኒቶች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ አለመኖሩ ተሰምቷል።
የ72 ሰዓታት መከላከያ እንክብልም በብዙ ጤና ተቋማት እንደሌለ ታውቋል። ባሁኑ ወቅት ለተጠቃሚዎች የሚሰጡት፣ በሴቶች ዘንድ እምብዛም ተፈላጊ ያልሆኑት ለ5 እና 10 ዓመት የሚያገለግሉ የወሊድ መከላከያ መድሃኒቶች ናቸው። ሆኖም በመንግሥት ጤና ተቋማት የሌሉት የወሊድ መከላከያ እንክብሎች፣ በግል ጤና ተቋማት በውድ ዋጋ እየተሸጡ እንደሚገኙ መረዳት ተችሏል።
በአማራ ክልል የመንግሥት ጤና ተቋማት ከፍተኛ የወሊድ መከላከያ መድሃኒቶች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ አለመኖሩ ተሰምቷል።
የ72 ሰዓታት መከላከያ እንክብልም በብዙ ጤና ተቋማት እንደሌለ ታውቋል። ባሁኑ ወቅት ለተጠቃሚዎች የሚሰጡት፣ በሴቶች ዘንድ እምብዛም ተፈላጊ ያልሆኑት ለ5 እና 10 ዓመት የሚያገለግሉ የወሊድ መከላከያ መድሃኒቶች ናቸው። ሆኖም በመንግሥት ጤና ተቋማት የሌሉት የወሊድ መከላከያ እንክብሎች፣ በግል ጤና ተቋማት በውድ ዋጋ እየተሸጡ እንደሚገኙ መረዳት ተችሏል።