ሊቨርፑል መሪነቱን አጠናክሯል !
የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደረገውን የሊግ መርሐ ግብር 2ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የሊቨርፑልን የማሸነፊያ ግቦች ማክ አሊስተር እና ዶምኒክ ስቦዝላይ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።
የሊጉ መሪ ሊቨርፑል ማሸነፉን ተከትሎ ከተከታያቸው አርሰናል ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ወደ አስራ ሶስት ማስፋት ችለዋል።
መሐመድ ሳላህ በአንድ የውድድር አመት በሊጉ በርካታ ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ያቀበለ በታሪክ ቀዳሚው ተጨዋች ለመሆን #አምስት ያህል ቀርተውታል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
1️⃣ ሊቨርፑል :- 67 ነጥብ
6️⃣ ኒውካስል ዩናይትድ :- 44 ነጥብ
ቀጣይ መርሐ ግብር ?
ቅዳሜ - ሊቨርፑል ከ ሳውዛምፕተን
ሰኞ - ዌስትሀም ዩናይትድ ከ ኒውካስል ዩናይትድ
የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደረገውን የሊግ መርሐ ግብር 2ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የሊቨርፑልን የማሸነፊያ ግቦች ማክ አሊስተር እና ዶምኒክ ስቦዝላይ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።
የሊጉ መሪ ሊቨርፑል ማሸነፉን ተከትሎ ከተከታያቸው አርሰናል ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ወደ አስራ ሶስት ማስፋት ችለዋል።
መሐመድ ሳላህ በአንድ የውድድር አመት በሊጉ በርካታ ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ያቀበለ በታሪክ ቀዳሚው ተጨዋች ለመሆን #አምስት ያህል ቀርተውታል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
1️⃣ ሊቨርፑል :- 67 ነጥብ
6️⃣ ኒውካስል ዩናይትድ :- 44 ነጥብ
ቀጣይ መርሐ ግብር ?
ቅዳሜ - ሊቨርፑል ከ ሳውዛምፕተን
ሰኞ - ዌስትሀም ዩናይትድ ከ ኒውካስል ዩናይትድ