“ ፈርናንዴዝ ባይኖር ወራጅ ቀጠና ነበሩ “ ኢያን ራይት
በተንታኝነት እያገለገለ የሚገኘው የቀድሞ የአርሰናል ተጨዋች ኢያን ራይት ማንችስተር ዩናይትድ በአሁኑ ደረጃ ያለው በብሩኖ ፈርናንዴዝ ብርታት መሆኑን ገልጿል።
ኢያን ራይት ሲናገርም “ ማንችስተር ዩናይትድ ብሩኖ ፈርናንዴዝ ባይኖራቸው በዚህ ሰዓት በወራጅ ቀጠናው ይሆኑ ነበር “ ሲል ተደምጧል።
የቀያይ ሴጣኖቹ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም እንዲሁ ከምሽቱ ጨዋታ በኋላ " ፈርናንዴዝ ወሳኝ እና የተለየ ተጨዋቻችን ነው ነገሮች ሲከብዱን ይደርስልናል “ ብለዋል።
በተንታኝነት እያገለገለ የሚገኘው የቀድሞ የአርሰናል ተጨዋች ኢያን ራይት ማንችስተር ዩናይትድ በአሁኑ ደረጃ ያለው በብሩኖ ፈርናንዴዝ ብርታት መሆኑን ገልጿል።
ኢያን ራይት ሲናገርም “ ማንችስተር ዩናይትድ ብሩኖ ፈርናንዴዝ ባይኖራቸው በዚህ ሰዓት በወራጅ ቀጠናው ይሆኑ ነበር “ ሲል ተደምጧል።
የቀያይ ሴጣኖቹ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም እንዲሁ ከምሽቱ ጨዋታ በኋላ " ፈርናንዴዝ ወሳኝ እና የተለየ ተጨዋቻችን ነው ነገሮች ሲከብዱን ይደርስልናል “ ብለዋል።