“ እኛ ከሊቨርፑል አናንስም “ ኤንሪኬ
የፒኤስጂው ዋና አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ቡድናቸው በሊቨርፑል ጨዋታ አጥቅቶ እንደሚጫወት ገልጸዋል።
“ ሊቨርፑልን በደንብ አውቀዋለሁ ምናልባት በአሁኑ ሰዓት የአውሮፓ ምርጡ ቡድን ነው “ ሲሉ አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ተናግረዋል።
አሰልጣኙ አክለውም “ ነገርግን እኛ ወደኋላ ተመልሰን በመከላከል ላይ የተመሰረተ ጨዋታ የመጫወት ፍላጎት የለንም “ ብለዋል።
" ሊቨርፑልን አጥቅተን እንጫወታለን ምክንያቱም እኛ ከእነሱ ያነስን አይደለንም “ ሉዊስ ኤንሪኬ
ፒኤስጂ የፊታችን ረቡዕ ከሊቨርፑል ጋር የሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታቸውን ያደርጋል።
የፒኤስጂው ዋና አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ቡድናቸው በሊቨርፑል ጨዋታ አጥቅቶ እንደሚጫወት ገልጸዋል።
“ ሊቨርፑልን በደንብ አውቀዋለሁ ምናልባት በአሁኑ ሰዓት የአውሮፓ ምርጡ ቡድን ነው “ ሲሉ አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ተናግረዋል።
አሰልጣኙ አክለውም “ ነገርግን እኛ ወደኋላ ተመልሰን በመከላከል ላይ የተመሰረተ ጨዋታ የመጫወት ፍላጎት የለንም “ ብለዋል።
" ሊቨርፑልን አጥቅተን እንጫወታለን ምክንያቱም እኛ ከእነሱ ያነስን አይደለንም “ ሉዊስ ኤንሪኬ
ፒኤስጂ የፊታችን ረቡዕ ከሊቨርፑል ጋር የሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታቸውን ያደርጋል።