“ እኔ የዋህ አይደለሁም “ ሩበን አሞሪም
የማንችስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም “ እኔ የዋህ አይደለሁም “ ሲሉ ዋይን ሩኒ ለሰጠው አስተያየት ምላሽ ሰጥተዋል።
ዋይን ሩኒ ከምሽቱ ጨዋታ በኋላ ሩበን አሞሪም ዋናው አላማችን ሊጉን ማሸነፍ ነው ማለታቸውን በዚህ ሁኔታ ይሄን ማሰብ የዋህነት ነው ሲል ገልፆ ነበር።
“ እኔ የዋህ አይደለሁም “ ሲሉ ምላሽ የሰጡት ሩበን አሞሪም ለዚህም ነው በ 40ዓመቴ ማንችስተር ዩናይትድን የማሰለጥነው ብለዋል።
“ አላማችን ሊጉ ነው ምናልባት ከእኔ ጋርም ላይሆን ይችላል ፤ የክለቡም ሆነ ቦርዱ አላማ የቀድሞው የዋንጫ አሸናፊነት መመለስ ነው “ አሞሪም
የማንችስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም “ እኔ የዋህ አይደለሁም “ ሲሉ ዋይን ሩኒ ለሰጠው አስተያየት ምላሽ ሰጥተዋል።
ዋይን ሩኒ ከምሽቱ ጨዋታ በኋላ ሩበን አሞሪም ዋናው አላማችን ሊጉን ማሸነፍ ነው ማለታቸውን በዚህ ሁኔታ ይሄን ማሰብ የዋህነት ነው ሲል ገልፆ ነበር።
“ እኔ የዋህ አይደለሁም “ ሲሉ ምላሽ የሰጡት ሩበን አሞሪም ለዚህም ነው በ 40ዓመቴ ማንችስተር ዩናይትድን የማሰለጥነው ብለዋል።
“ አላማችን ሊጉ ነው ምናልባት ከእኔ ጋርም ላይሆን ይችላል ፤ የክለቡም ሆነ ቦርዱ አላማ የቀድሞው የዋንጫ አሸናፊነት መመለስ ነው “ አሞሪም