በደቡብ ሱዳን መዲና ጁባ ውጊያ እየተካሄደ ነው
የሀገሪቱ ምክትል መሪ ሬክ ማቻር መኖሪያ ቤት በፕሬዝደንት ሳልቫኪር ጦር ተከቧል።
ከሬክ ማቻር ወገን የጦር መሪዎች መካከል የተገደሉ እና ተይዘው የተወሰዱ መኖራቸውም ተረጋግጧል።
ጁብ በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ መሆኗ እየተሰማ ሲሆን፣ ንፁሃን ዜጎችም መገደላቸው ከሀገሪቱ ምንጮች እየተዘገበ ይገኛል።
የሀገሪቱ ምክትል መሪ ሬክ ማቻር መኖሪያ ቤት በፕሬዝደንት ሳልቫኪር ጦር ተከቧል።
ከሬክ ማቻር ወገን የጦር መሪዎች መካከል የተገደሉ እና ተይዘው የተወሰዱ መኖራቸውም ተረጋግጧል።
ጁብ በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ መሆኗ እየተሰማ ሲሆን፣ ንፁሃን ዜጎችም መገደላቸው ከሀገሪቱ ምንጮች እየተዘገበ ይገኛል።