ትራምፕ ከዘለንስኪ ደብዳቤ ደርሶኛል አሉ
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሩሲያ ዩክሬን የሰላም ስምምነትን ከግብ ለማድረስ ወደ ድርድር ጠረጴዛው ለመምጣት ዩክሬን ዝግጁ መሆኗን የሚገልጽ ደብዳቤ ከዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ እንደደረሳቸው ገለጹ።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በዋሽንግተን በተካሄደው የጋራ ኮንግረስ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ ይህን ደብዳቤ መላኩን አደንቃለሁ ብለዋል።
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሩሲያ ዩክሬን የሰላም ስምምነትን ከግብ ለማድረስ ወደ ድርድር ጠረጴዛው ለመምጣት ዩክሬን ዝግጁ መሆኗን የሚገልጽ ደብዳቤ ከዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ እንደደረሳቸው ገለጹ።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በዋሽንግተን በተካሄደው የጋራ ኮንግረስ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ ይህን ደብዳቤ መላኩን አደንቃለሁ ብለዋል።