ፕሬዝዳንቱ ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ተሰጠ
የደቡብ ኮሪያ ፍርድ ቤት ከማርሻል ህግ ድንጋጌ ጋር በተያያዘ የተከሰሱት ፕሬዝዳንት ዮን ሱክ ዮል ከእስር እንዲፈቱ አዟል።
ፍርድ ቤቱ ሪፖርቶቹን ወዲያውኑ ባያረጋግጥም ፤የሴኡል ማዕከላዊ አውራጃ ፍርድ ቤት ውሳኔውን አሳልፏል ሲል አሶሼትድ ፕረስ ዘግቧል፡፡
ፕሬዝዳንቱ በጥር ወር ከማርሻል ህግ ድንጋጌው ጋር በተያያዘ መያዛቸዉ ይታወሳል፡፡
አዋጁ አመፅ ነው ሲሉ መርማሪዎች ክስ ያቀረቡ ሲሆን፤ ጥፋተኛ ሆነዉ ከተገኙ የሞት ቅጣት ወይም የዕድሜ ልክ እስራት ይጠብቃቸዋል ተብሎ ነበር።
የደቡብ ኮሪያ ፍርድ ቤት ከማርሻል ህግ ድንጋጌ ጋር በተያያዘ የተከሰሱት ፕሬዝዳንት ዮን ሱክ ዮል ከእስር እንዲፈቱ አዟል።
ፍርድ ቤቱ ሪፖርቶቹን ወዲያውኑ ባያረጋግጥም ፤የሴኡል ማዕከላዊ አውራጃ ፍርድ ቤት ውሳኔውን አሳልፏል ሲል አሶሼትድ ፕረስ ዘግቧል፡፡
ፕሬዝዳንቱ በጥር ወር ከማርሻል ህግ ድንጋጌው ጋር በተያያዘ መያዛቸዉ ይታወሳል፡፡
አዋጁ አመፅ ነው ሲሉ መርማሪዎች ክስ ያቀረቡ ሲሆን፤ ጥፋተኛ ሆነዉ ከተገኙ የሞት ቅጣት ወይም የዕድሜ ልክ እስራት ይጠብቃቸዋል ተብሎ ነበር።