ጀልባዎች ሰጥመው ከ180 በላይ ኢትዮጵያዊን ጠፉ
በጅቡቲ እና በየመን ውቅያኖሶች ላይ በሰጥሙ አራት ጀልባዎች ሁለት ሰው ሲሞት ከ180 በላይ የሚሆኑት መጥፋታቸውን አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ለኤኤፍፒ አርብ ተናግሯል።
በጅቡቲና የመን ዉቅያኖስ ላይ በጀልባ መስጠም ከጠፉት 181 የሚሆኑት ኢትዮጵያዊያን መሆናቸዉ ዘገባዉ አመላክቷል ።
በጅቡቲ እና በየመን ውቅያኖሶች ላይ በሰጥሙ አራት ጀልባዎች ሁለት ሰው ሲሞት ከ180 በላይ የሚሆኑት መጥፋታቸውን አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ለኤኤፍፒ አርብ ተናግሯል።
በጅቡቲና የመን ዉቅያኖስ ላይ በጀልባ መስጠም ከጠፉት 181 የሚሆኑት ኢትዮጵያዊያን መሆናቸዉ ዘገባዉ አመላክቷል ።