እውቀት ወለድ ክፍል አራት
✍በ ቅድስት /@Kidymar1
ያው ልወያይ ነዋ እናቴ ለቁምነገር ምንፈለግ ሰው ሆነናል ስልሽ?ህህህህ የአሽሙር ሳቅ ሳቀች ሁሌም እንዲህ ነው ተናቁረው ሲያበቁ አሸናፊው አሽሙር ሳቅ ይስቃል:: ቲጂም ባሸናፊነት መንፈስ ዶርም ለቃ ወጣች የቸርች ደርሳ ቢሮ ስገባ ከበሱፍቃድ ጋር ተገናኙ:: ሳይገናኝ እንደቆየ ሰው ሞቅ ያለ ሰላምታ ተለዋወጡ ዉይይቱ ተጀመረ....
ሰላም :እናንተ? የምር ቲጂ ግን የት ሄዳ ነው?
ምህረት: ቀጠሮ አለኝ ብላ ነበር ከበድ ያለ ሳይሆን አይቀርም
ፍቅር : ዉይ ቲጂ ከኛ ተለይታ? አረ አታረገውም ሱቅ ምናምን ነው ሚሆነው
ሰላም :አረ አንቺ አልጠበሽም እና እሷም አትጥበስ?
ምህረት : በእየሱስ ስም ከምኔው ወደዛ ሄድሽ
ሰላም : አረ ባክሽ ጨዋ ነች ምንም አታቅም ልትሉኝ ባሎነ?
ፍቅር: አረ አንቺ ልጅ ምን ይሻልሻል? ሁሌ ጭቅጭቅ?
ሰላም : እና ማይመስል ነገር አታውሩዋ
ምህረት : አረ ተዉት ስትመጣ ትነግረን የለ?
ፍቅር : ሰሊማ የሷ ደህንነት ሁሌም በጣም ያሳስባታል :: ብላ ከት ብለው ሳቁ ለምን እንደሆነ የሁሉም ልብ ያቀዋል ::
ዮናስ : ሚኪ በናትህ በግዜ እንውጣ
ሚኪ : ምን? ለምን
ዮኒ: ኤጭ አንተ ደሞ በዚህ ጉዳይ አታላግጥ አላልኩህም አፍጥነው ና እንሂድ
ሚኪ : በለው ቁጣም አለው ዛሬ በገዛ ስልኬ ልትቆጣ ባሎነ እንደውም ቻው አልሄድም
ዮኒ: ሚኪ በጌታ? ለምን አትረዳኝ ቆይ
ሚኪ : አረ ስቀልድ ነው መጣሁ ተዘጋጅ እና ጠብቀኝ
ዮኒ : ተዘጋጅቻለው
ሚኪ : እሺ መጣሁ :: ስልኩን ዘግቶ ጌታ ሆይ እባክህ እኔንም ከጭቅጭቅ እሱንም ከጭንቅ ገላግለን
ቲጂ ከመቼውም በበለጠ ዝምተኛ ሆናለች ዛሬ ለካ እንዲህ ነው እንዴ? ሰዉ ከራሱ ጋር ሲሆን ከሰው የሚያወራው ይቀንሳል? ዝምተኛ እሚባሉት ሰዎች ለካ ሚያወሩት ሲያጡ ሳይሆን ሚያወሩለት ሲመርጡ ነው ቲጂም ዛሬ ምታወራው እያለ ምታወራለት አታ ዝም አለች
ፍቅር : ምነው ቲጂ ምን ሆነሻል?
ቲጂ : ምንም
ድሮስ ምን ትበላት?ከበሱ ፍቃድ ጋር እንዳሰብነው አንቺን ከዮኒ ጋር እንዴት ማገናኘት እንዳለብን እያቀድኩ ነው ትበላት? ሆ ማይሆነውን ወይስ አንቺም ዮናስም ሳታቁ እንድታወሩ ልናደርግ ነው ትበል እኮ ይሄ ምን ተብሎ ይነገራል
ፍቅር : አረ አንቺ ልጅ ያለወትሮ ዝጋታም ሆንሽ እኮ ደሞ ልንገርሽ ባንቺ አያምርም ወይስ ችግር አለ?
ቲጂ: ምንም አልሆንኩም አልኩሽ እኮ
ፍቅር : ቲጂዬ እኔ ማውቃት ቲጂ እኮ እቺ አደለችም ባህሪሽን አቃለሁ ካኮረፍሽ ዞር ነው ምትይው እንጂ ከኔ ጋር ሆነሽ ዝም ማለት አትችይም ታዲያ አዲስ ፀባይ ከየት አመጣሽ?
ቲጂ : የኔ እናት ልቅም አርገሽ አዉቀሽኛላ እኔማ በሱ ያልተነበብሽ መፅሐፍ ነሽ ሲል ፈርቼ ነበረ
ፍቅር : ማን በሱ ነው? አረ አውቆ ሲቀልድ ነው ከሆነም እኔ አንብቤሻለው ይጠይቀኝ ሃሃሃሃ ብላ ሳቀች
ቲጂ : አረ ባክሽ? ቀልደኛ ባይሆን የሆነ ነገር ልንገርሽ
ከማለቷ ወደ ፍቅር ስልክ ቴክስት ገባ ፍቅር ስልኩን ብድግ ስታረግ
ቲጂ : ዮናስ ነዋ?
ፍቅር : አዎ ነው
ቲጂ : አረ ፍቅር ግን ለምንድነው እሺ የማትው ቆይ
ፍቅር : text በገባ ቁጥር? አይሰለችሽም ግን?
ቲጂ : ስለ ምወድሽ እና ፀፀትሽን ማየት ስለማልፈልግ ነዋ
እንደ ሌላው ግዜ ፍቅር አላሾፈችም ዝም አለች ::ባይሆን ልነግርሽ የጀመርኩት ነገር ነበረ አደል?
ፍቅር : አዎ ምንድነው
ቲጂ : ከግቢ ስንወጣ እንዳንረሳ ለምን አንድ ቁምነገር እዚህ በምንቆይበት ግዜ አንሰራም
ፍቅር : የምርሽን ነው? አንቺ ተአምር የማያልቅብሽ ልጅ ሁሌም እንዳስደመምሽኝ ነዋ?
ቲጂ : ምን ተአምር አለው ብዙ ግዜ አስቤ አቃለሁ ግን free ስላልሆንን እና ብዙ ተማሪ ጋር መግባባት እንዳለብን አስቤ ነው የተውኩት አሁን ግዜው ነው ብዬ አሰብኩ ከዛ ነገርኩሽ
ፍቅር : በፊት ለምን ሳትነግሪኝ?
ቲጂ : አረ ባክሽ? ባንቺ አመል? ብነግርሽ የዋህ ጎንሽ ተነክቶ ደሞ ትምህርትሽ ላይ ጣጣ ልታበዥ?
ፍቅር : እንደዛማ አላረግም እሺ ግን ምን ያህል አሰብሽበት?
ቲጂ : መች ማሰቢያ ግዜ ሰጠሽኝ ገና ላስብ ስል አደል? ለምን አሰብሽ ብለሽ ምጨቀጭቂኝ?
ፍቅር: እንኳን ይሄን የመሰለ ሃሳብ መች ትነግሪኛለሽ ዝም ብልሽ
ቲጂ : ይሁንልሽ ያው ሰብሰብ ብለን አዉርተን እንወስናለን ብዙ ሰዉ ያስፈልጋል:: አረ እንውጣ ተነሺ ይሄን ግዜ ተጎልተዋል ብላት በሩን ዘግተው ወጡ::
ድንቅ ግዜ ድንቅ አምልኮ ሁሉም ችግሩን ሃዘኑን ሃሳቡን ጭንቀቱን ጥሎ ከእግዝአብሔር የተገናኘበት ግዜ አቢጊያ ዘምራ ማቲዎስ ነበር ቃል ያካፈለ እግዚአብሔር ትልቅ ነው በሚል ርዕስ ነበር የእግዚአብሔርን ትልቅነት እንዲሁም ጥልቀት በዝርዝር ሲያስተምር ቆየ ለምንድነው ግን ስለእግዚአብሔር ትልቅነት
መቼም የትም ሲነገር ማይሰለቸው ከማቲ ቅልጥፍና ጋር ደሞ እግዚአብሔር በርሱ ያነጋገር ችሎታ እና እንቅስቃሴ እራሱን ሲገልጥ እንዴት ደስ ይላል :: ማስደነቅ ማይሰለቸው ጌታ ሲያስደንቃቸው አመሸ :: ከፕሮግራም በዋላ ቲጂ ቀድማ ወታ" ጋይስ ሁልሽም ነገ ፈልግሻለው "
ፅናት : አረ ተረጋጊ ሰላም በይን ቅድሚያ
ቲጂ : እሺ ፅኑ love U ነገ እንገናኛለን bye
ቲጂ :ዮዮ አለህ ነገ ፈልጋችዋለሁ ለሚኪም ንገረው
ዮናስ : እንዴ ቲጂ ቾክለሻል
ቲጂ : አዎ ዮዮ ደዉልልኝ ባይ
እየዞረች ላሰበችው አላማ ይጠቅማሉ ያለቻቸውን ጓደኞችዋን ጋበዘች:: በግዜ ለመነሳት በግዜ ተኛች ::
ሲነጋ በጠዋት ተነስታ እቅዷን ማከናወን ጀመረች በጠዋቱ ብዙ ስልኮች እየተደወሉ ቀጠሮ እያስያዘች ነው...
ይቀጥል?
አረ አስተያየት ስጡኝ? ተዉ ግን ሳምንት ሙሉ 4 ሰዉ ብቻ?
https://t.me/Gospel_Literature
https://t.me/Gospel_Literature
✍በ ቅድስት /@Kidymar1
ያው ልወያይ ነዋ እናቴ ለቁምነገር ምንፈለግ ሰው ሆነናል ስልሽ?ህህህህ የአሽሙር ሳቅ ሳቀች ሁሌም እንዲህ ነው ተናቁረው ሲያበቁ አሸናፊው አሽሙር ሳቅ ይስቃል:: ቲጂም ባሸናፊነት መንፈስ ዶርም ለቃ ወጣች የቸርች ደርሳ ቢሮ ስገባ ከበሱፍቃድ ጋር ተገናኙ:: ሳይገናኝ እንደቆየ ሰው ሞቅ ያለ ሰላምታ ተለዋወጡ ዉይይቱ ተጀመረ....
ሰላም :እናንተ? የምር ቲጂ ግን የት ሄዳ ነው?
ምህረት: ቀጠሮ አለኝ ብላ ነበር ከበድ ያለ ሳይሆን አይቀርም
ፍቅር : ዉይ ቲጂ ከኛ ተለይታ? አረ አታረገውም ሱቅ ምናምን ነው ሚሆነው
ሰላም :አረ አንቺ አልጠበሽም እና እሷም አትጥበስ?
ምህረት : በእየሱስ ስም ከምኔው ወደዛ ሄድሽ
ሰላም : አረ ባክሽ ጨዋ ነች ምንም አታቅም ልትሉኝ ባሎነ?
ፍቅር: አረ አንቺ ልጅ ምን ይሻልሻል? ሁሌ ጭቅጭቅ?
ሰላም : እና ማይመስል ነገር አታውሩዋ
ምህረት : አረ ተዉት ስትመጣ ትነግረን የለ?
ፍቅር : ሰሊማ የሷ ደህንነት ሁሌም በጣም ያሳስባታል :: ብላ ከት ብለው ሳቁ ለምን እንደሆነ የሁሉም ልብ ያቀዋል ::
ዮናስ : ሚኪ በናትህ በግዜ እንውጣ
ሚኪ : ምን? ለምን
ዮኒ: ኤጭ አንተ ደሞ በዚህ ጉዳይ አታላግጥ አላልኩህም አፍጥነው ና እንሂድ
ሚኪ : በለው ቁጣም አለው ዛሬ በገዛ ስልኬ ልትቆጣ ባሎነ እንደውም ቻው አልሄድም
ዮኒ: ሚኪ በጌታ? ለምን አትረዳኝ ቆይ
ሚኪ : አረ ስቀልድ ነው መጣሁ ተዘጋጅ እና ጠብቀኝ
ዮኒ : ተዘጋጅቻለው
ሚኪ : እሺ መጣሁ :: ስልኩን ዘግቶ ጌታ ሆይ እባክህ እኔንም ከጭቅጭቅ እሱንም ከጭንቅ ገላግለን
ቲጂ ከመቼውም በበለጠ ዝምተኛ ሆናለች ዛሬ ለካ እንዲህ ነው እንዴ? ሰዉ ከራሱ ጋር ሲሆን ከሰው የሚያወራው ይቀንሳል? ዝምተኛ እሚባሉት ሰዎች ለካ ሚያወሩት ሲያጡ ሳይሆን ሚያወሩለት ሲመርጡ ነው ቲጂም ዛሬ ምታወራው እያለ ምታወራለት አታ ዝም አለች
ፍቅር : ምነው ቲጂ ምን ሆነሻል?
ቲጂ : ምንም
ድሮስ ምን ትበላት?ከበሱ ፍቃድ ጋር እንዳሰብነው አንቺን ከዮኒ ጋር እንዴት ማገናኘት እንዳለብን እያቀድኩ ነው ትበላት? ሆ ማይሆነውን ወይስ አንቺም ዮናስም ሳታቁ እንድታወሩ ልናደርግ ነው ትበል እኮ ይሄ ምን ተብሎ ይነገራል
ፍቅር : አረ አንቺ ልጅ ያለወትሮ ዝጋታም ሆንሽ እኮ ደሞ ልንገርሽ ባንቺ አያምርም ወይስ ችግር አለ?
ቲጂ: ምንም አልሆንኩም አልኩሽ እኮ
ፍቅር : ቲጂዬ እኔ ማውቃት ቲጂ እኮ እቺ አደለችም ባህሪሽን አቃለሁ ካኮረፍሽ ዞር ነው ምትይው እንጂ ከኔ ጋር ሆነሽ ዝም ማለት አትችይም ታዲያ አዲስ ፀባይ ከየት አመጣሽ?
ቲጂ : የኔ እናት ልቅም አርገሽ አዉቀሽኛላ እኔማ በሱ ያልተነበብሽ መፅሐፍ ነሽ ሲል ፈርቼ ነበረ
ፍቅር : ማን በሱ ነው? አረ አውቆ ሲቀልድ ነው ከሆነም እኔ አንብቤሻለው ይጠይቀኝ ሃሃሃሃ ብላ ሳቀች
ቲጂ : አረ ባክሽ? ቀልደኛ ባይሆን የሆነ ነገር ልንገርሽ
ከማለቷ ወደ ፍቅር ስልክ ቴክስት ገባ ፍቅር ስልኩን ብድግ ስታረግ
ቲጂ : ዮናስ ነዋ?
ፍቅር : አዎ ነው
ቲጂ : አረ ፍቅር ግን ለምንድነው እሺ የማትው ቆይ
ፍቅር : text በገባ ቁጥር? አይሰለችሽም ግን?
ቲጂ : ስለ ምወድሽ እና ፀፀትሽን ማየት ስለማልፈልግ ነዋ
እንደ ሌላው ግዜ ፍቅር አላሾፈችም ዝም አለች ::ባይሆን ልነግርሽ የጀመርኩት ነገር ነበረ አደል?
ፍቅር : አዎ ምንድነው
ቲጂ : ከግቢ ስንወጣ እንዳንረሳ ለምን አንድ ቁምነገር እዚህ በምንቆይበት ግዜ አንሰራም
ፍቅር : የምርሽን ነው? አንቺ ተአምር የማያልቅብሽ ልጅ ሁሌም እንዳስደመምሽኝ ነዋ?
ቲጂ : ምን ተአምር አለው ብዙ ግዜ አስቤ አቃለሁ ግን free ስላልሆንን እና ብዙ ተማሪ ጋር መግባባት እንዳለብን አስቤ ነው የተውኩት አሁን ግዜው ነው ብዬ አሰብኩ ከዛ ነገርኩሽ
ፍቅር : በፊት ለምን ሳትነግሪኝ?
ቲጂ : አረ ባክሽ? ባንቺ አመል? ብነግርሽ የዋህ ጎንሽ ተነክቶ ደሞ ትምህርትሽ ላይ ጣጣ ልታበዥ?
ፍቅር : እንደዛማ አላረግም እሺ ግን ምን ያህል አሰብሽበት?
ቲጂ : መች ማሰቢያ ግዜ ሰጠሽኝ ገና ላስብ ስል አደል? ለምን አሰብሽ ብለሽ ምጨቀጭቂኝ?
ፍቅር: እንኳን ይሄን የመሰለ ሃሳብ መች ትነግሪኛለሽ ዝም ብልሽ
ቲጂ : ይሁንልሽ ያው ሰብሰብ ብለን አዉርተን እንወስናለን ብዙ ሰዉ ያስፈልጋል:: አረ እንውጣ ተነሺ ይሄን ግዜ ተጎልተዋል ብላት በሩን ዘግተው ወጡ::
ድንቅ ግዜ ድንቅ አምልኮ ሁሉም ችግሩን ሃዘኑን ሃሳቡን ጭንቀቱን ጥሎ ከእግዝአብሔር የተገናኘበት ግዜ አቢጊያ ዘምራ ማቲዎስ ነበር ቃል ያካፈለ እግዚአብሔር ትልቅ ነው በሚል ርዕስ ነበር የእግዚአብሔርን ትልቅነት እንዲሁም ጥልቀት በዝርዝር ሲያስተምር ቆየ ለምንድነው ግን ስለእግዚአብሔር ትልቅነት
መቼም የትም ሲነገር ማይሰለቸው ከማቲ ቅልጥፍና ጋር ደሞ እግዚአብሔር በርሱ ያነጋገር ችሎታ እና እንቅስቃሴ እራሱን ሲገልጥ እንዴት ደስ ይላል :: ማስደነቅ ማይሰለቸው ጌታ ሲያስደንቃቸው አመሸ :: ከፕሮግራም በዋላ ቲጂ ቀድማ ወታ" ጋይስ ሁልሽም ነገ ፈልግሻለው "
ፅናት : አረ ተረጋጊ ሰላም በይን ቅድሚያ
ቲጂ : እሺ ፅኑ love U ነገ እንገናኛለን bye
ቲጂ :ዮዮ አለህ ነገ ፈልጋችዋለሁ ለሚኪም ንገረው
ዮናስ : እንዴ ቲጂ ቾክለሻል
ቲጂ : አዎ ዮዮ ደዉልልኝ ባይ
እየዞረች ላሰበችው አላማ ይጠቅማሉ ያለቻቸውን ጓደኞችዋን ጋበዘች:: በግዜ ለመነሳት በግዜ ተኛች ::
ሲነጋ በጠዋት ተነስታ እቅዷን ማከናወን ጀመረች በጠዋቱ ብዙ ስልኮች እየተደወሉ ቀጠሮ እያስያዘች ነው...
ይቀጥል?
አረ አስተያየት ስጡኝ? ተዉ ግን ሳምንት ሙሉ 4 ሰዉ ብቻ?
https://t.me/Gospel_Literature
https://t.me/Gospel_Literature