🚨 አርሰናል በኒውካስትል ዩናይትድ በደርሶ መልስ 4-0 በሆነ ውጤት ተሸንፎ ከካራባኦ ካፕ ውጪ ሆኗል ‼️
የሚኬል አርቴታ ቡድን በሜዳው ኢምሬትስ ሆነ በሴንት ጀምስ ፓርክ ጎል ማስቆጠር ካለመቻሉ ባለፈ የኒውካስትል የፊት መስመርን መቋቋም ቸግሮት የዋንጫ ተስፋውን በድጋሚ አጥቷል::
የሚኬል አርቴታ ቡድን በሜዳው ኢምሬትስ ሆነ በሴንት ጀምስ ፓርክ ጎል ማስቆጠር ካለመቻሉ ባለፈ የኒውካስትል የፊት መስመርን መቋቋም ቸግሮት የዋንጫ ተስፋውን በድጋሚ አጥቷል::