🚨 አርሰናል በሚኬል አርቴታ ስር ለመጨረሻ ጊዜ ለፍፃሜ የቀረበው በ2020 ነበር ::
በሁለት ጨዋታዎች 34 የግብ እድሎችን ፈጥረው አንድም ግብ ያላስቆጠሩት መድፈኞቹ ከካራባኦ ዋንጫ ውጪ መሆናቸውን ተከትሎ ለተከታታይ 5ኛ ሲዝን ያለዋንጫ ሲዝንን የማጠናቀቅ እድላቸው ሰፍቷል::
በሁለት ጨዋታዎች 34 የግብ እድሎችን ፈጥረው አንድም ግብ ያላስቆጠሩት መድፈኞቹ ከካራባኦ ዋንጫ ውጪ መሆናቸውን ተከትሎ ለተከታታይ 5ኛ ሲዝን ያለዋንጫ ሲዝንን የማጠናቀቅ እድላቸው ሰፍቷል::