🚨 ኪሊያን እምባፔ ማንችስተር ሲቲ ላይ ግብ ማስቆጠሩን ተከትሎ በአውሮፓ ሻምፕዮንስ ሊግ ያገባቸው ጎሎችን ብዛት 52 አድርሷል::
ፈረንሳዊው አጥቂ በ82 ጨዋታዎች ያስቆጠራቸው 52 ጎሎች ከቲዬሪ ኦንሪ(51) በላይ አስቀምጠውታል::
ፈረንሳዊው አጥቂ በ82 ጨዋታዎች ያስቆጠራቸው 52 ጎሎች ከቲዬሪ ኦንሪ(51) በላይ አስቀምጠውታል::