⚠️ ፊፋ ማርች 1 በሚያደርገው ቀጣይ ጉባኤው ስራ ላይ የሚያቀርባቸው አራት ማሻሻያዎች
▶️የቬንገር ኦፍሳይድ :- አንድ ተጫዋች ሙሉበሙሉ ኦፍሳይድ ካልሆነ በቀር አውራ ጣቱ ገባ ተብሎ አይሻርም
▶️የመሃል ዳኛው የቫር ውሳኔዎችን በድምፅ ማጉያ ያብራራሉ - ጭቅጭቁ ይቀንሳል
▶️አሰልጣኞች በቫር ይታይል የማለት መብት ይሰጣቸዋል - የተገደበ ቢሆንም "ተበደልን " የሚለውን ለቅሶ ይቀንሳል
▶️ ዳኞች ጉዳት ሲያጋጥምና አንዳንድ ጉዳዮች ሲከሰቱ ሰኣት የማቆም አማራጭ ይኖራቸዋል
እነዚህ ህጎች የሚፀድቁ ከሆነ ከጁላይ 1 2025 አንስቶ ተግባራዊ ይሆናሉ
▶️የቬንገር ኦፍሳይድ :- አንድ ተጫዋች ሙሉበሙሉ ኦፍሳይድ ካልሆነ በቀር አውራ ጣቱ ገባ ተብሎ አይሻርም
▶️የመሃል ዳኛው የቫር ውሳኔዎችን በድምፅ ማጉያ ያብራራሉ - ጭቅጭቁ ይቀንሳል
▶️አሰልጣኞች በቫር ይታይል የማለት መብት ይሰጣቸዋል - የተገደበ ቢሆንም "ተበደልን " የሚለውን ለቅሶ ይቀንሳል
▶️ ዳኞች ጉዳት ሲያጋጥምና አንዳንድ ጉዳዮች ሲከሰቱ ሰኣት የማቆም አማራጭ ይኖራቸዋል
እነዚህ ህጎች የሚፀድቁ ከሆነ ከጁላይ 1 2025 አንስቶ ተግባራዊ ይሆናሉ