Репост из: ከ ቀደምቶች ንግግር🔊
ነውሯን ሲከታተሉ ከረሙ። ለጀሀነም አጭተዋት ሰርክ ነውሯን በማውሳት ተጠመዱ። የልቧን እናውቃለን ብለው አምላክ ለመሆን ቃጣቸው።በረቀቀ መንገድ በጌታዋ ላይ አሻረኩ። ያ ልቦችን የሚያገለባብጠው አላህ ተውበትን ለባርያው አደላት። በተውበት ቀደመቻቸው። እነሱ ግን አሁንም የሰዎችን ነውር በመከታተል የሚገኝ ቅድስና እንዳለ ነገር ከተግባራቸው አልተቆጠቡም። ይባሱኑ ያወገዙትን ነውር እራሳቸው መፈፀም ጀመሩት።
እርሷ ግን አሁን የምስጋና እንባ እያነባች ነው። እንኳን የሰዎችን ነውር ልትከታተል ቀርቶ ያኔ ነውሯን ሲከታተሉ ለነበሩት እርሷ ያገኘችውን ሰላም ያገኙ ዘንድ ትመኛለች።መገን አላህ ልቦችን ሲያገለባብጥ!
=t.me/AbuSufiyan_Albenan
እርሷ ግን አሁን የምስጋና እንባ እያነባች ነው። እንኳን የሰዎችን ነውር ልትከታተል ቀርቶ ያኔ ነውሯን ሲከታተሉ ለነበሩት እርሷ ያገኘችውን ሰላም ያገኙ ዘንድ ትመኛለች።መገን አላህ ልቦችን ሲያገለባብጥ!
=t.me/AbuSufiyan_Albenan