Репост из: MuhammedSirage M.Nur.
አፋር እና ሶማሊ ምድር ላይ የእምነት ቤት መገንባታቸውን ተገቢ መብት አድርገው የሚያስቡ ልበ ደረቆች " አክሱም እና ላሊበላ ላይ ሲሆን መብት የሚባል ነገር የሚታሰብ አይደለም " ይላሉ ።
አያቶቻቸው በአያቶቻችን ላይ የሰሩትን ግፍ ከነ ውጤቱ ቢያሰሉ ነበር የነሱ የሚሻለው ።ማስላት የተሳነውን ብናሰላለት ሳይሻል አይቀርም ። የአያቶቻቸው ግፍ ሊያከስመን አልቻለም ። የልጆቻቸውም ግፍ የተለየ ውጤትን አያመጣላቸውም ።
ኢስላምን ጠባቂው አላህ ነው !
https://t.me/Muhammedsirage
አያቶቻቸው በአያቶቻችን ላይ የሰሩትን ግፍ ከነ ውጤቱ ቢያሰሉ ነበር የነሱ የሚሻለው ።ማስላት የተሳነውን ብናሰላለት ሳይሻል አይቀርም ። የአያቶቻቸው ግፍ ሊያከስመን አልቻለም ። የልጆቻቸውም ግፍ የተለየ ውጤትን አያመጣላቸውም ።
ኢስላምን ጠባቂው አላህ ነው !
https://t.me/Muhammedsirage