አስደሳች ዜና
የማይ ሶሮባን ኢትዮጵያ ሲስተም
ለምዝገባ ዝግጁ ሆነ።
ተወዳዳሪ ተማሪዎች በሲስተም ብቻ ይመዘገባሉ ።
ሲስተሙ ለተወዳዳሪዎች መታወቂያ ቁጥር ስለሚሰጥ ያለመታወቂያ ቁጥር መፈተን አይቻልም። የተፈተነ ተማሪ ካለም ውጤቱ አይያዝም።ሌላ ፈተናም አይፈተንም።
የማይ ሶሮባን ኢትዮጵያ ሲስተም
ለምዝገባ ዝግጁ ሆነ።
ተወዳዳሪ ተማሪዎች በሲስተም ብቻ ይመዘገባሉ ።
ሲስተሙ ለተወዳዳሪዎች መታወቂያ ቁጥር ስለሚሰጥ ያለመታወቂያ ቁጥር መፈተን አይቻልም። የተፈተነ ተማሪ ካለም ውጤቱ አይያዝም።ሌላ ፈተናም አይፈተንም።