ራስህን አሳልፈህ ስጥ
"ራስህን የምታገኝበት ምርጡ መንገድ፣
ሌሎችን ለማገልገል ራስህን አሳልፈህ በመስጠት ነው!"
ራስን ለማግኘትና ሙሉ ለመሆን የተሻለው መንገድ አገልጋይነት ነው። ራስን መፈለግ እንዲሁ ራስን ማዕከል አድርጎ የሚወዱትን ብቻ ማድረግ አይደለም፤ ሌሎችን ማገልገልን ይፈልጋል።
የሌሎችን ሰዎች ፍላጎትና ደኅንነት ከራስህ በላይ ስታስቀድም፤ ራስን ለመረዳትና ከሕይወት ጥሪህ ጋር ለመገናኘት ወደ ሚያስችልህ እውነተኛ የለውጥ ጉዞ ትገባለህ።
ርህራሄ፣ እዝነት እና መስዋዕትነት አንድ ኃይማኖተኛ ሰው ሊኖሩት የሚገቡ የመንፈስ ቅዱስ ፍሬዎች ናቸው።
ራስህን ሌሎችን ለማገልገል አሳልፈህ ስትሰጥ ትርጉም ያላቸው ግንኙነቶችን ትፈጥራለህ፤ መተሳሰብን ታሳድጋለህ፤ ከሁሉም በላይ እውነተኛውን ማንነትህን ታገኛለህ።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ
"ራስህን የምታገኝበት ምርጡ መንገድ፣
ሌሎችን ለማገልገል ራስህን አሳልፈህ በመስጠት ነው!"
ራስን ለማግኘትና ሙሉ ለመሆን የተሻለው መንገድ አገልጋይነት ነው። ራስን መፈለግ እንዲሁ ራስን ማዕከል አድርጎ የሚወዱትን ብቻ ማድረግ አይደለም፤ ሌሎችን ማገልገልን ይፈልጋል።
የሌሎችን ሰዎች ፍላጎትና ደኅንነት ከራስህ በላይ ስታስቀድም፤ ራስን ለመረዳትና ከሕይወት ጥሪህ ጋር ለመገናኘት ወደ ሚያስችልህ እውነተኛ የለውጥ ጉዞ ትገባለህ።
ርህራሄ፣ እዝነት እና መስዋዕትነት አንድ ኃይማኖተኛ ሰው ሊኖሩት የሚገቡ የመንፈስ ቅዱስ ፍሬዎች ናቸው።
ራስህን ሌሎችን ለማገልገል አሳልፈህ ስትሰጥ ትርጉም ያላቸው ግንኙነቶችን ትፈጥራለህ፤ መተሳሰብን ታሳድጋለህ፤ ከሁሉም በላይ እውነተኛውን ማንነትህን ታገኛለህ።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ