Репост из: ከ ደጋጎቹ ዓለም
እንግዳውን ወይም የሚያከብረውን ወንድሙን ለማክበርና ለመንከባከብ ብቻ በማሰብ
ወላሂ ልትበላ
ወላሂ ልትዘይረኝ
ወላሂ ቤት ልትገባ
ወላሂ ይሄን ስጦታ ልትቀበለኝ ያለ ሰው
ምናልባት እንግዳው ወይም ተጋባዡ ስጦታውን አሻፈረኝ ቢል (እምቢ ማለት ግን አልነበረበትም) መሀላ የፈጸመው ሰው ምንም አይነት ከፋራ (የመሃላ ማካካሻ) ማውጣት አይጠበቅበትም።
ምክንያቱም አስተናጋጁ የማለው ያኛው ሰው ጉዳዩን እንዲፈጽም ለማስገደድ ሳይሆን ለማክበርና ለመንከባከብ ነውና። በሁለቱ መሀላዎች መካከል ደግሞ ልዩነት አለ።
ይህ የኢብኑ ተይሚያ፣ የኢብኑ ዑሰይሚኒም ምርጫ ነው።
"ዶክተር ፈህድ ሱነይድ حفظه الله ከጻፉት"
t.me/kedegagochu_alem
ወላሂ ልትበላ
ወላሂ ልትዘይረኝ
ወላሂ ቤት ልትገባ
ወላሂ ይሄን ስጦታ ልትቀበለኝ ያለ ሰው
ምናልባት እንግዳው ወይም ተጋባዡ ስጦታውን አሻፈረኝ ቢል (እምቢ ማለት ግን አልነበረበትም) መሀላ የፈጸመው ሰው ምንም አይነት ከፋራ (የመሃላ ማካካሻ) ማውጣት አይጠበቅበትም።
ምክንያቱም አስተናጋጁ የማለው ያኛው ሰው ጉዳዩን እንዲፈጽም ለማስገደድ ሳይሆን ለማክበርና ለመንከባከብ ነውና። በሁለቱ መሀላዎች መካከል ደግሞ ልዩነት አለ።
ይህ የኢብኑ ተይሚያ፣ የኢብኑ ዑሰይሚኒም ምርጫ ነው።
"ዶክተር ፈህድ ሱነይድ حفظه الله ከጻፉት"
t.me/kedegagochu_alem