#ኢየሱስን_መምሰል_ማለት_ምን_ማለት_እንደሆነ_በገባላችሁ_መጠን_አስረዱኝ... Comment!!
1ኛ ጢሞቴዎስ
4÷⁷ ነገር ግን ለዚህ ዓለም ከሚመችና የአሮጊቶችን ሴቶች ጨዋታ ከሚመስለው ተረት ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።
4÷⁸ ሰውነትን ለሥጋዊ ነገር ማስለመድ ለጥቂት ይጠቅማልና፤ እግዚአብሔርን መምሰል ግን የአሁንና የሚመጣው ሕይወት ተስፋ ስላለው፥ ለነገር ሁሉ ይጠቅማል።
#ኢየሱስን_መምሰል_ማለት_ምን_ማለት_እንደሆነ_በገባላችሁ_መጠን_አስረዱኝ_Coment?
👇👇👇
@SOLA_TUBE
1ኛ ጢሞቴዎስ
4÷⁷ ነገር ግን ለዚህ ዓለም ከሚመችና የአሮጊቶችን ሴቶች ጨዋታ ከሚመስለው ተረት ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።
4÷⁸ ሰውነትን ለሥጋዊ ነገር ማስለመድ ለጥቂት ይጠቅማልና፤ እግዚአብሔርን መምሰል ግን የአሁንና የሚመጣው ሕይወት ተስፋ ስላለው፥ ለነገር ሁሉ ይጠቅማል።
#ኢየሱስን_መምሰል_ማለት_ምን_ማለት_እንደሆነ_በገባላችሁ_መጠን_አስረዱኝ_Coment?
👇👇👇
@SOLA_TUBE