⚖️Shields Law🇪🇹 የህግ አገልግሎት / Legal service ⚖️


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Право


⚖️ Shields Law ⚖️.
ነፃ የህግ የማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች እዚሁ ያገኛሉ። Here on our channel, we provide Free legal Aid. You could alsk get access to laws, cassation decisions, job opportunity updates.
ለማስታወቂያ
👉@alexyoba21

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Право
Статистика
Фильтр публикаций




Legal vacancy


58_2000_የተሻሻለው_የጥብቅና_ሙያ_ፈቃድ_አሰጣጥ፣_ምዝገባና_የጠበቆች_ሥነ_ምግባር_መቆጣጠሪያ_ማስፈፀሚያ.pdf
371.6Кб
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሻሻለው የጥብቅና ሙያ ፈቃድ_ አሰጣጥ፣ ምዝገባና የጠበቆች ሥነ ምግባር መቆጣጠሪያ ማስፈፀሚያ ደንብ ቁጥር 58/2000




















🎤🎤 ክፍል ሁለት ተለቀቀ🎬🎬🎬

የግብር ህግ በ አዋጅ ቁጥር 979/2016 Tutorial part two እና የመጨረሻው ክፍል ተለቀቀ።።።።።።።።። ሁላችሁም subscribe በማድረግ መከታተል ትችላላቹ ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@shieldslaw37

መልካም ጊዜ ⚖ Shields Law🇪🇹


https://youtu.be/NKCgXqrDlV8?si=D-gHpBAJ6DocNrH9




#አዲስ_የሰበር_ውሳኔ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትን በሰው ምስክር ለማስረዳት የሚችሉበት የህግ መሠረት ባለመኖሩ ገዥ ቤቱን ገዝቼዋለሁ በማለት የሚያቀርቡት መከራከሪያ በሻጭ ሚስት ላይ ህጋዊ ውጤትን የሚያስከትል አይሆንም ሰ/መ/ቁ 224476 በቀን 05/02/2017ዓም የተወሰነ
==========================
የማይንቀሳቀስ ንብረት ካለዉ ልዩ ባህርይ አንፃር ንብረቱን ከአንድ ወደ ሌላ ሰዉ በሽያጭ ለማስተላለፍ የሚደረግ ዉል በሦስተኛ ወገን ላይ ህጋዊ ዉጤት ያስከትል ዘንድ ዉሉ በህግ አግባብ በሚመለከተዉ አካል ዘንድ ካልተመዘገበ ውሉ ፈራሽ እንደሚሆንና የፍ/ሕ/ቁ አንቀጽ 2878 ን ዋቢ በማድረግ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁ. 153664 ላይ አስገዳጅ የህግ ትርጉም የሰጠበት ሲሆን በተያዘው ጉዳይም ተጠሪው ይህ አከራካሪ ቤት ከአመልካችዋ ባለቤት ላይ በግዢ ያገኙት መሆናቸውን ከመግለጽ በቀር፤ ቤቱን በግዢ ስለማግኘታቸውና በህግ አግባብ ባለው አካል ዘንድ የግዢና የሽያጭ ውሉ የተመዘገበበት የሰነድ ማስረጃ ተጠሪው በሥር ፍርድ ቤት ያላቀረቡ በመሆኑና የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትን በሰው ምስክር ለማስረዳት የሚችሉበት የህግ መሠረት ባለመኖሩ አመልካቹ ቤቱን ገዝቼዋለሁ በማለት የሚያቀርቡት መከራከሪያ በአመልካችዋ ላይ ህጋዊ ውጤትን የሚያስከትል አይሆንም
https://t.me/Shields_Law


*Law Scholarships In UK 2025 World-Class Education*
Apply Link: https://learningplateform.org/law-scholarships-in-uk/
We will try to cover everything including Eligibility Criteria, the application process, frequently asked questions, and best practices to follow to win these scholarships So let’s get started.




"አንድ ሰው የወራሽነት የምስክር ወረቀት የያዘ ቢሆንም ንብረቱን ይዞ እስካልተጠቀመ ድረስ የውርስ ንብረቱን በያዘው ሰው ላይ የሚያቀርበው ክስ በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1000/1/ መሰረት በ3 ዓመት ይርጋ ቀሪ ነው"በማለት የሰ/መ/ቁ 243973 ላይ በሁሉም ፍ/ቤት አስገዳጅ የሆነ አዲስ የህግ ትርጉም ተሰጥቷል።‌‌

Translation: am-en
"If a person has an atmosphere, the accusation of a person with the man who has the property of the property in the property is at 3 years," / No. 1000/1000 A new state of law is given.‌‌
https://t.me/Shields_Law

Показано 18 последних публикаций.