ከ"ሸዋል 6 ቀኖችን መጾም" በተመለከተ ጥቅል ጥቆማዎች‼
=======================================
①: ከወርሃ ሸዋል 6 ቀናትን መጾሙ ሱንና ነው።
"ረመዳንን የጾመ፣ ከዚያም ከሸዋል 6 (ቀናትን) ያስከተለው:
አመቱን እንደመጾም ይሆናል።"
[ሙስሊም: 1984፣ 2/822
ሸርሑ ነወዊይ የሙስሊም: 8/56
አቡ ዳውድ: 2433
ቲርሚዚይ: 1164
አሕመድ: 5/417
ነሳኢይና ኢብኑ ማጃህም ዘግበውታል።]
ስለዚህ እንፁም።
መፆሙ ይጠላል የሚሉ አሉ።
ግን ትክክል አይደለም።
[ለጂነቲ ዳኢማህ: 10/389 ላይ ተመልከቱ።]
★
②: መቼ መጀመሩ ይበልጣል?
====================
በዒድ ማግስት ማለትም ሸዋል 2 መጀመሩ ይበልጣል።
ስለዚህ ነገ እንጀምር።
ከነም ውጭ መጀመሩ እንዳለ ሁኖ‼
[ለጂነቲ ዳኢማህ: 10/391 ላይ ተመልከቱ።]
★
③: በተከታታይ መፆሙ ይሻላል?
=====================
አዎ! በተከታታይ መፆሙ ይበልጣል። ወደ ኸይር ነገር መሽቀዳደም ስላለብን።
ወሩ እስካላለቀ ድረስ አፈራርቆ መፆሙ ፍቁድ መሆኑ እንዳለ ሁኖ‼
[ለጂነቲ ዳኢማህ: 10/381፣
ፈታዋ ኢብኑ ዑሠይሚን: ኪታቡ ዳዕዋህ: 1/52–53፣
ሶሒሑ ተርጉብ ወት’ተርሂብ: 1/421፣
መጅሙዑል ፈታዋ የኢብኑ ባዝ: 15/390–391 ላይ ተመልከቱ።]
★
④: ከረመዳን ቀዷ ያለበት እንደት ያድርግ?
===========================
የሸዋል ወር ሳያልቅበት ከረመዳን ያለበትን ቀዷውን ለማውጣት ከቻለ፣
የሸዋልን ከመፆሙ በፊት ቀዷውን ያውጣ።
ምክንያቱም ሐዱሡ የሚለው "ረመዳንን የፆመ፣ ከሸዋል 6 ያስከተለ" ስለሆነ‼
የረመዷን ቀዷ ያለበት ሰው "ረመዳን ጹሟል!" ሳይሆን የሚባለው፣
"ከረመዳን ጹሟል!" ነው የሙባለው ስላላሟላ።
ስለዚህ ቀዷውን ያስቀድም።
[ መጅሙዑል ፈታዋ የኢብኑ ባዝ: 15/392፣
ሀይተሚ: ቱሕፈቱል ሙሕታጅ: 3/457 ላይ፣
ኡብኑ ሙፍሊሕ: አል ፉሩዕ: 3/108 ላይ፣
እና ሌሎችንም ተመልከቱ።]
★
ለሌችም መልዕክቱን ብታስተላልፉት መልካም ነው።
@Abdu_rehim_seid
@Abdu_rehim_seid
https://t.me/abdu_rehim_seid/1813
=======================================
①: ከወርሃ ሸዋል 6 ቀናትን መጾሙ ሱንና ነው።
"ረመዳንን የጾመ፣ ከዚያም ከሸዋል 6 (ቀናትን) ያስከተለው:
አመቱን እንደመጾም ይሆናል።"
[ሙስሊም: 1984፣ 2/822
ሸርሑ ነወዊይ የሙስሊም: 8/56
አቡ ዳውድ: 2433
ቲርሚዚይ: 1164
አሕመድ: 5/417
ነሳኢይና ኢብኑ ማጃህም ዘግበውታል።]
ስለዚህ እንፁም።
መፆሙ ይጠላል የሚሉ አሉ።
ግን ትክክል አይደለም።
[ለጂነቲ ዳኢማህ: 10/389 ላይ ተመልከቱ።]
★
②: መቼ መጀመሩ ይበልጣል?
====================
በዒድ ማግስት ማለትም ሸዋል 2 መጀመሩ ይበልጣል።
ስለዚህ ነገ እንጀምር።
ከነም ውጭ መጀመሩ እንዳለ ሁኖ‼
[ለጂነቲ ዳኢማህ: 10/391 ላይ ተመልከቱ።]
★
③: በተከታታይ መፆሙ ይሻላል?
=====================
አዎ! በተከታታይ መፆሙ ይበልጣል። ወደ ኸይር ነገር መሽቀዳደም ስላለብን።
ወሩ እስካላለቀ ድረስ አፈራርቆ መፆሙ ፍቁድ መሆኑ እንዳለ ሁኖ‼
[ለጂነቲ ዳኢማህ: 10/381፣
ፈታዋ ኢብኑ ዑሠይሚን: ኪታቡ ዳዕዋህ: 1/52–53፣
ሶሒሑ ተርጉብ ወት’ተርሂብ: 1/421፣
መጅሙዑል ፈታዋ የኢብኑ ባዝ: 15/390–391 ላይ ተመልከቱ።]
★
④: ከረመዳን ቀዷ ያለበት እንደት ያድርግ?
===========================
የሸዋል ወር ሳያልቅበት ከረመዳን ያለበትን ቀዷውን ለማውጣት ከቻለ፣
የሸዋልን ከመፆሙ በፊት ቀዷውን ያውጣ።
ምክንያቱም ሐዱሡ የሚለው "ረመዳንን የፆመ፣ ከሸዋል 6 ያስከተለ" ስለሆነ‼
የረመዷን ቀዷ ያለበት ሰው "ረመዳን ጹሟል!" ሳይሆን የሚባለው፣
"ከረመዳን ጹሟል!" ነው የሙባለው ስላላሟላ።
ስለዚህ ቀዷውን ያስቀድም።
[ መጅሙዑል ፈታዋ የኢብኑ ባዝ: 15/392፣
ሀይተሚ: ቱሕፈቱል ሙሕታጅ: 3/457 ላይ፣
ኡብኑ ሙፍሊሕ: አል ፉሩዕ: 3/108 ላይ፣
እና ሌሎችንም ተመልከቱ።]
★
ለሌችም መልዕክቱን ብታስተላልፉት መልካም ነው።
@Abdu_rehim_seid
@Abdu_rehim_seid
https://t.me/abdu_rehim_seid/1813